ትምህርት 1 - ከሳጥኑ ውስጥ ውጡ - ፋና ወጊው ትምህርት ቤት
-
0:00 - 0:03በፋና ወጊ ትምህርት ቤታችን ወደዚህ የመጀመሪያ
ትምህርት እንኳን በደህና መጣችሁ -
0:03 - 0:06ዛሬ ወደ አንዳንድ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ልወስዳችሁ ነው፡፡
-
0:06 - 0:09ዛሬ እያደረግን ያለው አብዛኛው
-
0:09 - 0:15በእግዚአብሔር ቃል ላይ እንዳልተመሠረተ፣
ነገር ግን በዛ ፈንታ ከብዙ ዓመታት በፊት -
0:15 - 0:18በካቶሊክ ቤተክርስቲያን በተመሠረተው ‘በኛበሰዎች’
መሠረት ላይ እንደተመሠረተ ላሳያችሁ ነው -
0:18 - 0:21እኛም እስካሁን ድረስ በተመሳሳይ መሠረት ላይ
እየገነባን ስለሆነ -
0:21 - 0:26እያንዳንዱ ቤተ ክርስቲያን ተመሳሳይ ይመስላል
-
0:26 - 0:28እኛም ኢየሱስ ባዘዘን መንገድ ደቀመዛሙርቶችን
በማፍራት ውጤታማ አልሆንንም፡፡ -
0:29 - 0:33ያንንም ማየት ስንጀምርና አደራረጋችንን ስንቀይር
-
0:33 - 0:36ደቀ መዛሙርቶችን በማፍራት እጅግ በጣም
የበለጠ ውጤታማ እንሆናለን፡፡ -
0:36 - 0:41ከአንዳንዶቹ ባህላዊ ልማዶች ሰብረን እንወጣና ወደ
-
0:41 - 0:44. ኖርማሉ የክርስቲያን ህይወት ውስጥ እንመጣለን፡፡
-
0:44 - 0:48ኖርማሉ(መደበኛው) የክርስቲያን ህይወት በዚህ
በሐዋርያት ሥራ ውስጥ የምናነበው ነው፡፡ -
0:48 - 0:50በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንደምናነበው
የመነቃቃት ክርስትና፡፡ -
0:50 - 0:53ከኋላችን የምናየው መደበኛውን(ኖርማሉን)
የክርስትና ህይወት አይደለም፡፡ -
0:53 - 0:57መጽሐፍ ቅዱስ፣ የሐዋርያት ሥራ፣
መደበኛው የክርስትና ሕይወት ነው፡፡ -
0:57 - 1:01በዚህ የትምህርት ጊዜም ያንን እንድታዩና
እግዚአብሔር ለናንተ ወዳዘጋጀው ሕይወት፣ -
1:01 - 1:06ወደነጻነት ውስጥ የመጀመሪያውን እርምጃ
እንድትራመዱ ልረዳችሁ ነው፡፡ -
1:06 - 1:08በሐዋርያት ሥራ ውስጥ ስለምናነበው ሕይወት፡፡
-
1:08 - 1:11ስለዚህ ወደዚህ የመጀመሪያ ትምህርት
እንኳን በደህና መጣችሁ፡፡ -
1:11 - 1:14የመጨረሻው ተሐድሶ
-
1:17 - 1:20የሐዋርያት ሥራ
-
1:24 - 1:26ልዩነት ለማድረግ 20 ትምህርቶች
-
1:29 - 1:32አዲስ ጅማሮ
-
1:37 - 1:39በህይወትህ ውስጥ
-
1:42 - 1:43በአንተ
-
1:44 - 1:44ሕይወት
-
1:45 - 1:46ውስጥ
-
1:50 - 1:53ወደ ፈር ቀዳጁ ትምህርት ቤት እንኳን ደህና መጣችሁ
-
1:54 - 1:59ወደዚህ ፈር ቀዳጅ ትምህርት ቤት እንኳን ደህና መጣችሁ
ስሜ ቶርበን ሶንደርጋርድ ነው ከዴንማርክ ነኝ፡፡ -
1:59 - 2:02ለናንተ የእንኳን ደህና መጣችሁ ሰላምታ በማቅረብ መቀበል
ለኔ በጣም ታላቅ ክብር ነው፡፡ -
2:02 - 2:06ይኽ ትምህርት ሕይወታችሁን እንደሚቀይር አምናለሁ፡፡
-
2:06 - 2:10ብዙዎቻችሁ የኔን የዩቲዩብ ቻናል ወይም
ዌብ ሳይት አይታችኋል -
2:10 - 2:11TheLastReformation.com
-
2:11 - 2:15እናም እግዚአብሔር እያደረገ ያለውን አንዳንድ
ምስክርነቶች ሰምታችኋል፡፡ -
2:15 - 2:21ወደዚህ ህይወት ውስጥ እንድትመጡ ይህ ትምህርትም
እንደሚረዳችሁ አምናለሁም፡፡ -
2:21 - 2:25ሁላችንም በመሻት ስንጠብቀው የነበረው ሕይወት፣
በሐዋርያት ሥራ ውስጥ የምናነበው ሕይወት፡፡ -
2:25 - 2:30እግዚአብሔር እያደረገ ያለው እጅግ በጣም አስገራሚ ነው
ብዬ አስባለሁ በማለት አሁን መናገር እችላለሁ -
2:30 - 2:35ምክንያቱም በዚህ ትምህርት ህይወታቸው የተቀየረ ሰዎች
ምስክርነቶች አሁን በየቀኑ እሰማለሁ፡፡ -
2:35 - 2:39እኛ ደቀ መዛሙርት በምናደርግበት መንገድ
-
2:39 - 2:42የተቀየሩ ሰዎች፡፡
-
2:42 - 2:48የኔ ልብ ሰዎችን ማሰልጠንና ማነፅ እንደሆነ
ከመጀመሪያው ይህን ማለት እችላለሁ፡፡ -
2:48 - 2:53አምናለሁ እየሠራንበት ያለውን መንገድ፣
እያስተማርንበት ያለውን መንገድ፣ -
2:53 - 2:58ወንጌልን(የምስራቹን) እየሰበክን ያለበትን መንገድ፣
ደቀ መዛሙርት እያፈራን ያለንበትን መንገድ በሆነ መልኩ ከቀየርን፡፡ -
2:58 - 3:07አስገራሚ ነገሮች እንደሚሆኑ አምናለሁ፡፡
ይኽም ረጅም ጊዜ መውሰድ የለበትም፡፡ -
3:07 - 3:13ሰሞኑን ከጥቂት ቀናት በፊት ከሆላንድ ቪዲዮዎቼን ያየ
የሆነ ሰው ነበር፡፡ -
3:13 - 3:17እነርሱም የእረፍት ጊዜ ለማድረግ
ወደዚህ ወደ ዴንማርክ ለመምጣት መረጡ -
3:17 - 3:22እንዲሁም እኔን ለመገናኘትና ከኔ ጋር
በጎዳናዎች ላይ ለመውጣት፡፡ -
3:22 - 3:27እኚህ አራት ልጆች ያሏቸው ጥንዶች ነበሩ
እነርሱም ከሕፃናቶቻቸው ጋር መጡ፡፡ -
3:27 - 3:33ጥቂት አወራንና እኔ ወደምኖርበት ከተማ ወረድን እነርሱም
-
3:33 - 3:36ሰዎችን መፈወስ ለመማር፣
ያንን መለማመድ ፈልገዋል፡፡ -
3:36 - 3:38አንዳቸውም፡፡
-
3:38 - 3:42እነርሱ ከዚህ በፊት በጎዳና ላይ ለማንም ሰው ጸልየው አያውቁም
በጎዳና ላይም ጸልየውለት የተፈወሰ ሰው አያውቁም፡፡ -
3:42 - 3:49እኔ ያደረግሁት ነገር በጣም ቀላል ነበር፣ ያን በእግዚአብሔር ቃል
ውስጥ ታገኙታላችሁ፡፡ ኢየሱስ እንዲህ አለ፡- -
3:49 - 3:53“ኑ እና ተከተሉኝ”፣
ሰዎችም በዚያ ጊዜ ኢየሱስን ተከተሉት -
3:53 - 3:57ኢየሱስም ሰዎቹን ነካቸው፡፡
-
3:57 - 4:01የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት በማድረግ አልነበረም
ነገር ግን በእለት ተዕለት ህይወት፡፡ -
4:01 - 4:04ከጥቂት ቀናት በፊት ያደረግሁትም ይኽንኑ ነው፡፡
-
4:04 - 4:09“ኑ እና ተከተሉኝ” አልኩ
እኛም ወደ ከተማው ውስጥ ወረድን -
4:09 - 4:16እርሷ ለመጀመሪያው ሰው ለመጸለይና ሲፈወስ
20 ደቂቃ የሚጠጋ ጊዜ ወሰደባት፡፡ -
4:16 - 4:20ከ20 ደቂቃዎች በኋላ ባለቤቷ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአንድ ሰው ጸለየ
ሰውየውም ተፈወሰ፡፡ -
4:20 - 4:25ከጸለዩላቸው ሰዎች መካከል አንዳንዶቹ ከአይስላንድ
ስለነበሩ በጣም አስደናቂ ነበር፡፡ -
4:25 - 4:29እነርሱ በዴንማርክ ውስጥ የሚጫወቱ
የእግር ኳስ ቡድን አባላት ነበሩ -
4:29 - 4:32. ከእነዚያም ሰዎች አንዳንዶቹ ተፈወሱ፡፡
-
4:32 - 4:37ከዚያ በኋላ ከሙሉው የእግር ኳሱ ቡድን ጋር ወደኛ መጡ
የተጸለየላቸው 40 ሰዎችም ከኋላችን ቆመው ነበር -
4:37 - 4:43ከሆላንድ ለመጡት ለአዲሶቹ ሰዎች እንዲህ አልኩ፡-
-
4:43 - 4:50“ብቻ እናንተ ጸልዩ፣ አድርጉትም፡፡”
ከ20 እስከ 40 ደቂቃ በኋላም -
4:50 - 4:55ለተሰበሰቡ ሰዎች ቆመው እየጸለዩ ነበር
ብዙዎቹም ሰዎች ተፈወሱ፡፡ -
4:55 - 5:01በዚያ ሰዓት የተፈወሱት ሰዎች ብዛትም 30 እንደሚያህሉ አምናለሁ፡፡
-
5:01 - 5:06ከጸለይንላቸው ከመጨረሻዎቹ ሁለት ሰዎች አንዱ
-
5:06 - 5:08ለሁለት ዓመታት የማይግሬን ራስ ምታት ነበረበት
እርሱም ተፈወሰ፡፡ -
5:08 - 5:14ሌላኛዋ ደግሞ በመኪና አደጋ ምክንያት ለአራት አመታት
ህመም ነበረባት -
5:14 - 5:19በሰውነቷ ውስጥም ከቦታው የወጣ አንድ አጥንት ነበረ፡፡
-
5:19 - 5:22ለአራት አመታት በጀርባዋ ላይ ችግር ነበረባት
-
5:22 - 5:27በጀርባዋ አካባቢም ያንን አጥንት ስትገፋው አጥንቱን ትነካው
-
5:27 - 5:31ያ አጥንትም በዛ ቦታ መገኘት እንደሌለበት ማወቅ ችላ ነበር፡፡
የሆነ ነገር ሙሉ በሙሉ ስህተት ነበር፡፡ -
5:31 - 5:36ከሆላንድ ለመጣችው ሴት፣ ለሌላኛዋ እንደነገርኳት ለሷም
“ጸልዪ ብቻ” ብዬ ነገርኳት -
5:36 - 5:41እሷም እጇን ጫነችና ጸለየች፡፡ ይኽም አጥንት ወደቦታው
ወደ አካል ውስጥ ተመለሰ -
5:41 - 5:45ሴትየዋም የአጥንቱ ከቦታው መውጣት ከዚያ በኋላ አልተሰማትም
እያንዳንዱም ህመም ጠፍቶ ነበር፡፡ -
5:45 - 5:50ይኽን በአንድ ሰዓት ውስጥ ብቻ
ተለማመድን (experienced this)፡፡ -
5:50 - 5:55ህሙማንን መፈወስ ለመማር 40 ደቂቃ ብቻ
ለሁለቱም ወሰደባቸው፡፡ -
5:55 - 5:58ተመልሰውም ወደ ሆላንድ ሄዱ
በዚያም ይኽንኑ እያደረጉ ነው፡፡ -
5:58 - 6:03ይኽ ስለኔ አይደለም
ይኽ በውስጣችን ስላለው ስለ መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ -
6:03 - 6:09ከዚህ በፊት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ቁጭ በማለት ወይም
ወደ መጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት በመሄድ -
6:09 - 6:13ስናደርገው ከነበረው ይልቅ ሰዎችን ወስዳችሁ በተለየ መልኩ
እንዴት ደቀ መዛሙርት ማድረግ እንደምትችሉ -
6:13 - 6:18ይኽ አንድ ምሳሌ ብቻ ነው፡፡
ይኽም ደግሞ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት ዓይነት ነው፣ -
6:18 - 6:20አንድ ቀጥተኛ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት
ቤት ነው፣ ነገር ግን እጅግ የተለየ ነው -
6:20 - 6:23በኋላ ታዩታላችሁ፡፡
-
6:23 - 6:26ይኽ በጣም ብዙ ቲዎሎጂ ጭንቅላታችሁ ውስጥ ማስቀመጥ
አይደለም፡፡ ይኽ በጣም ትግበራዊ ነው -
6:26 - 6:33አሁን የምሰጣችሁ ትምህርት እጅግ ተግባራዊ ነው፡፡
ምክንያቱም ከሆላንድ እንደመጡት ጥንዶች፣ -
6:33 - 6:41ህይወታቸው ሲቀየርና በ40 ደቂቃ ውስጥ ተምረው
ወደዚህ ወደ አዲስ ህይወት ሲመጡ አይተናል፡፡ -
6:41 - 6:46ለአስር አመታት፣ ለአስራ አምስት አመታት፣ ለሃያ አመታት
በቤተክርስቲያን ውስጥ ቁጭ ብለው -
6:46 - 6:52እንደዚህ ዓይነቱን (ይኽን) በመሻት ሲጠባበቁ የነበሩ
-
6:52 - 6:54ምን ያህል ሰዎች በቤተክርስቲያን ውስጥ በዓለም አሉ?
-
6:54 - 6:58ነገር ግን እነርሱ አላደረጉትም
አሁንም ቁጭ ብለው ያስባሉ፡፡ -
6:58 - 7:02እነርሱ ቁጭ ብለው ብቻ ያዳምጣሉ
እናም አንድ ቀን ይሆናል ብለው ያስባሉ፡፡ -
7:02 - 7:07ግልፅ ለመሆን (እውነቱን ለመናገር)፣
ሁል ጊዜ ያደረግነውን ብቻ የምናደርግ ከሆነ አይሆንም፡፡ -
7:07 - 7:12አይሆንም፣ ማቆም መድፈር አለብን ራሳችንንም
ምን እያደረግን እንደሆነ መጠየቅ መድፈር አለብን፡፡ -
7:12 - 7:14እያደረግን ያለው የእግዚአብሔር ቃል ነውን?
-
7:14 - 7:16ደቀ መዛሙርት በእርግጥ እየፈጠርን ነው?
-
7:16 - 7:21ከፊት ለፊቱ የቆምነው መነቃቃት (the revival)፣
የመጨረሻው ተሐድሶ ነው፡፡ -
7:21 - 7:24ደቀ መዛሙርቶችን ስለመፍጠር(ሰለማፍራት)
የሆነ ተሐድሶ ነው፡፡ -
7:25 - 7:32ምክንያቱም እግዚአብሔር ደቀ መዛሙርት እንድናፈራ
የሰጠንን መሣሪያዎች በድጋሜ ከተጠቀምን -
7:32 - 7:34ልክ ኢየሱስ ይኽን እንድንሠራ እንደጠራን፡፡
-
7:34 - 7:37እርሱ እንድናደርገው ባዘዘን መንገድም አድርጉት፡፡
-
7:37 - 7:43በጣም ብዙ ሲሆን ማየት እንችላለን፣
ምናልባትም እድሜ ዘመናቸውን በሙሉ -
7:43 - 7:47ቤተክርስቲያን ውስጥ ተቀምጠው የነበሩ
የብዙ ሰዎች ምስክርነቶች አሉኝ፡፡ -
7:47 - 7:53ወይም ለ20 ወይም ለ40 ዓመታት
ማንንም ወደ ክርስቶስ ያልመሩ፣ -
7:53 - 7:55በሽተኛን ፈውሰው የማያውቁ፣
አንድንም ጋኔን አስወጥተው የማያውቁ፣ -
7:55 - 8:01ከተፈጥሮ በላይ የሆነውን ህይወት
ተለማምደው በፍፁም የማያውቁና -
8:01 - 8:04በሐዋርያት ሥራ ውስጥ እንደምናነበው
ምስክርነቶች የሎሏቸው፡፡ -
8:04 - 8:09ነገር ግን ለአንድ ወይም ለሁለት ሰዓታት
ከእነርሱ ጋር በመሥራት፣ ምናልባት አንድ ቀን -
8:09 - 8:15ህይወታቸው ይቀየርና ከዛ በኋላ እነርሱ
ይኽን አዲስ ህይወት መኖር ይቀጥላሉ፡፡ -
8:15 - 8:20በፊት፣ የነርሱ ህይወት በሐዋርያት ሥራ ውስጥ እንደምናነበው
አይመስልም ነበር፡፡ -
8:20 - 8:26ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ግን ህይወታቸው በሐዋርያት ሥራ
ውስጥ እንደምናነበው መምሰል ጀመረ፡፡ -
8:26 - 8:30በኋላ ላይ በዚህ መጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት ጊዜ
ያን የሚመስሉ -
8:30 - 8:32በጣም ብዙ ምስክርነቶች እናገራለሁ፡፡
-
8:32 - 8:36እናንተም በእግዚአብሔር ጥቅም ላይ ለመዋል
በመሻት እየተጠባበቃችሁ ከሆነ፣ -
8:36 - 8:42እግዚአብሔር እንዴት እንደሚጠቀምባችሁ በትግበራ ለማወቅ
አጥብቃችሁ የምትሹ ከሆነ፡፡ -
8:42 - 8:44ከሆነ ወደ ትክክለኛው ቦታ መጥታችኋል፡፡
-
8:44 - 8:49ቲዖሎጂ ብቻ ከፈለጋችሁና ነገሮችን ብቻ
መወያየት(መነጋገር) ከፈለጋችሁ ከዛ -
8:49 - 8:51ይህ ለናንተ የሚሆን የመጽሐፍ ቅዱስ
ትምህርት ቤት አይደለም፡፡ -
8:51 - 8:58ምክንያቱም ይኽ ስለ ትክክለኛው ቲዖሎጂ ብቻ
እንዳልሆነ ማወቅ አለብን፡፡ -
8:58 - 8:59ያንን እዚህ ልታዩት ነው፡፡
-
8:59 - 9:04በእርግጥ ነገሮችን በቀላል መንገድ ስለማድረግ ነው፣
ኢየሱስ ባደረገበት መንገድ፡፡ -
9:04 - 9:11ዓይኖቻችንን ስለመክፈትና ሃይማኖታዊ መነፅሮቻችንን
ስለማውለቅ እናም -
9:11 - 9:14ከመጀመሪያው ስለመጀመር ነው፡፡
-
9:14 - 9:16በዚህ በመጀመሪያው ትምህርት የማደርገው:
-
9:16 - 9:19በአንዳንድ የቤተክርስቲያን ታሪክ ውስጥ
ልወስዳችሁ ነው፡፡ -
9:19 - 9:23ብዙ ነገሮች በቤተክርስቲያን ታሪክ ውስጥ
አጓጊ አይደሉም ነገር ግን ይኽ -
9:23 - 9:31አጓጊ ነው ምክንያቱም ነገሮች ዛሬ ያሉበት መንገድ ለምን
እንደሆኑ ይኽ ሊያሳያችሁ ስለሆነ ነው፡፡ -
9:31 - 9:35እና በዓለም ውስጥ ያሉት ቤተክርስቲያኖች
ዛሬ እንዴት እንደሆኑ፡፡ -
9:35 - 9:41ከእነዚያ ባሕሎች ውስጥ ሰብራችሁ እንድትወጡና
አጥብቃችሁ ስትሹት ወደነበረው -
9:41 - 9:43በሐዋርያት ሥራ ውስጥ ወዳነበብነው ሕይወት
እንድትመጡ ይረዳችኋል፡፡ -
9:43 - 9:47እዚህ መጽሐፍ ቅዱስ እንዳለኝ አስቀድሜ
መናገር እፈልጋለሁ፡፡ -
9:47 - 9:56አንድ ክርስቲያን እንዴት መኖር እንዳለበትና ኖርማሉ(መደበኛው)
የክርስትና ሕይወት ምን እንደሆነ ማየት ከፈለግሁ፡፡ -
9:56 - 10:01ያን የት ነው መፈለግ ያለብኝ?
ብሉይ ኪዳን ውስጥ መፈለግ አለብኝ? -
10:01 - 10:07አይደለም፣ ምክንያቱም በብሉይ ኪዳን ውስጥ እንደናንተና እነደኔ
የኢየሱስ ደቀ መዝሙር የሆነ ክርስቲያን አታገኙም፡፡ -
10:07 - 10:14ብሉይ ኪዳን ከኢየሱስ በፊት ነበረ፣
ያረጀው (the old) ኪዳን(ስምምነት) ነበረ እናም -
10:14 - 10:19በዚያን ጊዜ የነበሩት ነገሮች አሁን ካሉት
በጣም የተለዩ ነበሩ፡፡ -
10:19 - 10:21ነገር ግን ዛሬ ብዙ ቤተክርስቲያኖች እና
ብዙ ክርስቲያኖች -
10:21 - 10:26አሁንም ብሉይ ኪዳን (አሮጌው ስምምነት) ውስጥና በአሮጌው
ስምምነት የአዕምሮ-ትኩረት (mind-set) ውስጥ ይኖራሉ፡፡ -
10:26 - 10:32ነገር ግን ደቀ መዝሙር ምን ማለት እንደሆነ የምናገኘው
በብሉይ ኪዳን ውስጥ አይደለም፡፡ -
10:32 - 10:34ታዲያ የት ነው የማገኘው?
-
10:34 - 10:39በአራቱ ወንጌላት ውስጥ ነውን? አይደለም፣ አይደለም
በአራቱ ወንጌላት ውስጥ አይደለም፡፡ -
10:39 - 10:45በእርግጥ አራቱ የምሥራቾች፣ ኢየሱስ ምን እንድናደርግ
እንደጠራን የምታዩበት፣ -
10:45 - 10:49የኢየሱስ ቃላት ናቸው፡፡ እና የእርሱን ደቀ መዛሙርት
እንዴት እንደላካቸው፣ -
10:49 - 10:52ኢየሱስ እንዴት ይኖርና ይሠራ እንደነበርና እርሱ
በመስቀል ላይ እንዴት እንደሞተና በድጋሜ እንደተነሣ፡፡ -
10:52 - 10:58በአራቱ የምስራቾች ውስጥ ግን እንዳንተና(ቺና) እንደኔ
ደቀመዛሙርት አታይም(ዪም)፣ ለምን? -
10:58 - 11:02ምክንያቱም በወንጌላቱ ውስጥ ዛሬ እኛ በምንጠመቅበት መንገድ
ማንም ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ ውስጥ አልተጠመቀም፡፡ -
11:02 - 11:07እኛ ዛሬ በምንቀበልበት መንገድ
ማንም መንፈስ ቅዱስን አልተቀበለም፣ -
11:07 - 11:13ምክንያቱም በአራቱ ወንጌላት (መልካም ዜናዎች) ውስጥ
መንፈስ ቅዱስ አልወረደም ነበርና፡፡ -
11:13 - 11:16በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ገና አልሞተም ነበርና
ከሞትም ገና አልተነሣም ነበርና፡፡ -
11:16 - 11:20አራቱ ወንጌላት አሁንም ገና ብሉይ ኪዳን ናቸው፡፡
-
11:20 - 11:26ዛሬ ብዙ ክርስቲያኖችም ደግሞ
በአራቱ ወንጌላት ውስጥ ይኖራሉ -
11:26 - 11:30እዚያም መኖር እንደሌለብን አልተረዱምም፡፡
ከወንጌላቱ ቀጥሎ በሚገኘው መጽሐፍ፣ -
11:30 - 11:33በሐዋርያት ሥራ ውስጥ እንደምናነበው መኖር አለብን፡፡
ምክንያቱም በሐዋርያት ሥራ ውስጥ -
11:33 - 11:37መንፈስ ቅዱስ እንዴት በሰዎች ላይ
እንደወረደ እናነባለን -
11:37 - 11:42ሰዎቹም እንዴት መኖር እንደጀመሩ ያሳያል፡፡
በሐዋርያት ሥራ ውስጥ ምን ታነባለህ(ታነቢያለሽ)? -
11:42 - 11:47እግዚአብሔርን ስላፈቀሩ፣ ኢየሱስን ስላፈቀሩ፣
መስቀሉን ተሸክመው -
11:47 - 11:51እርሱን ለመከተል ስለፈቀዱ ሰዎች ታነባለህ፣
ብዙዎቹም ሰማእት ሆነው ሞቱ፡፡ -
11:51 - 11:55መንፈስ ቅዱስ እንዴት በእነርሱ ይሠራ
እንደነበርም ደግሞ ታነቢያለሽ፡፡ -
11:55 - 12:02መንፈስ ቅዱስ እነርሱን እንዴት ይመራቸው እንደነበር፣ የእርሱን
ቤተክርስቲያን ለመገንባት እግዚአብሔር እንዴት -
12:02 - 12:05እንደተጠቀማቸው ታነባለህ፡፡ መንፈስ ቅዱስ በሐዋርያት ሥራ
መጽሐፍ ውስጥ በሙሉ እየሠራ ነበር -
12:05 - 12:11መንፈስ ቅዱስ እንዴት በሕልም እንደመራቸው፣
እነርሱን እንዴት እንደተናገራቸው -
12:11 - 12:16እነርሱም እንዴት እንደተናገሩ በሽተኞችንም እንዴት እንደፈወሱና
አጋንንትን እንዳስወጡ ታያላችሁ፡፡ -
12:16 - 12:20ይኽን ነው በሐዋርያት ሥራ ውስጥ የምናነበው፡፡
-
12:20 - 12:25የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ
መደበኛው የክርስቲያን ሕይወት ነው፡፡ -
12:25 - 12:32ቤተክርስቲያናችሁ ውስጥ ቁጭ ብላችሁ ዙሪያውን ከምታዩበት
ከቤተክርስቲያን ድባብ ከመጣችሁ፣ -
12:32 - 12:38የምታዩትም በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ
ከምታነቡት በጣም ከተለየባችሁ፡፡ -
12:38 - 12:46በዙሪያችሁ የምታዩት መደበኛው የክርስትና ሕይወት እንዳልሆነ
ልነግራችሁ እፈልጋለሁ፡፡ -
12:46 - 12:48እንዲህ አይደለም መሆን ያለበት፡፡
-
12:48 - 12:52በዚያ በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ እንደምናነበው ነው
መሆን ያለበት፡፡ -
12:52 - 12:55በአንድ ቤተክርስቲያን ውስጥ፣ በአንድ የእምነት ወገን ውስጥ
ተቀምጣችሁ ዙሪያውን እየተመለከታችሁ ከሆነ፣ -
12:55 - 13:00ክርስቲያን መሆን ማለት ምን ማለት እንደሆነ አንድ ስዕል(እይታ)
ብቻ ነው የምታገኙት፡፡ -
13:00 - 13:03በሌላ ቤተክርስቲያን፣ በሌላ የእምነት ወገን ውስጥ
ከሆናችሁ ግን፣ -
13:03 - 13:07ያኔ ክርስቲያን መሆን ማለት ምን ማለት እንደሆነ
የተለየ ዕይታ ታገኛላችሁ፡፡ -
13:07 - 13:13ነገር ግን መቆም አለብን፣ ቃሉንም ብቻ፣ የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍን
መውሰድ አለብን፡፡ -
13:13 - 13:18በተለይ ደቀመዝሙር መሆን ማለት ምን ማለት ነው እና
እንዴት መኖር አለብን ወደሚል ሲመጣ፡፡ -
13:18 - 13:26ይኽ ዛሬም ያው ነው፡፡ ምክንያቱም ኢየሱስ ትናንትና፣ ዛሬ፣
እስከለዘላለምም ያው እንደሆነ እያንዳንዱ ሰው ያምናል፡፡ -
13:26 - 13:31እርሱ አልተቀየረም፡፡ ወደ መዳን (ድኅነት) ስንመጣ
ያንን እናምናለን፡፡ -
13:31 - 13:35ወደ ብዙ ሌሎች ነገሮችም ስንመጣ
ያንን እናምናለን፡፡ -
13:35 - 13:40ስለ ሕይወቱስ ግን? ስለ መንፈስ ቅዱስስ?
ስለ ተአምራቱስ? -
13:40 - 13:45እርሱ ካልተቀየረ፣ በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ
የምናነበው ዛሬም ያው ነው፡፡ -
13:45 - 13:48ምክንያቱም እርሱ ካልተቀየረ
መንፈስ ቅዱስም አልተቀየረም፡፡ -
13:48 - 13:51የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ
አብዝቶ ስለ ሐዋርያቱ አይደለም፡፡ -
13:51 - 13:55የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ መንፈስ ቅዱስ በመጀመሪያዎቹ
ደቀመዛሙርት ውስጥ ሆኖ እንደሠራና -
13:55 - 14:01እነርሱ እንዴት ይኖሩ እንደነበር በኋላ ላይ ልታዩት ነው፡፡
እርሱ አልተቀየረም፡፡ -
14:01 - 14:06መንፈስ ቅዱስ አልተቀየረም ስለዚህ ዛሬ የኛ ሕይወት እንደ
የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ መሆን አለበት፡፡ -
14:06 - 14:12ያን ማየት ስጀምር፣ በዚህ መጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት ውስጥ
የማካፍላችሁ አንዳንድ ነገሮች፣ -
14:12 - 14:19በዚያን ጊዜ እኔ ራሴ ከመደበኛው ህይወቴ
ሰበሬ መውጣት -
14:19 - 14:21ጀምሬ ነበር፡፡
-
14:21 - 14:26አንድ እርምጃ ተራመድኩ፣ ከዚያም አንድ ተጨማሪ ርምጃ፣
በድንገትም እዚያ እንደምናነበው -
14:26 - 14:34ብዙ በጣም ብዙ ሕይወት ማየት ጀመርሁ፡፡
እግዚአብሔር እኔን እንዴት -
14:34 - 14:41በሕልሞች እንደመራኝና በመንፈስ ቅዱስ እየመራኝ እንዴት
ሲናገረኝ እንደነበረ ብዙ አስደናቂ ምስክርነቶች አሉኝ፡፡ -
14:41 - 14:45ብዙ ሰዎች ሲድኑና በመንፈስ ቅዱስ ሲሞሉ
አይቻለሁ፡፡ -
14:45 - 14:48ጸልዬላቸው ወዲያውኑም መንፈስ ቅዱስ በእነርሱ ላይ
ሲመጣ አይቻለሁ፡፡ -
14:48 - 14:52ሰዎች በልሳኖች መጸለይ ሲጀምሩ
ሰዎችም ከአጋንንት ነጻ ሲወጡ አይቻለሁ፡፡ -
14:52 - 15:00ይኽ ለኔ መደበኛ ሕይወት መሆን እየጀመረ ነው
ብዙዎቻችሁም -
15:00 - 15:06ስለዚህ ሕይወት ሰምታችኋል፡፡ በተደጋጋሚ ግን ስለዚህ ሕይወት
በቻይና ወይም በአፍሪካ -
15:06 - 15:09በሌሎች አገሮችም ሰምተናል፣ ነገር ግን ምዕራቡስ?
-
15:09 - 15:12እኔ በዴንማርክ ነው እየኖርኩ ያለሁት፣
ምዕራባዊ ሀገር ነው፡፡ -
15:12 - 15:18ኢየሱስም እዚህ በምዕራብ ያው ነው፣
በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ እንደምናነበው፡፡ -
15:18 - 15:22በቻይና ውስጥ ስላለው የምንሰማቸው ታሪኮች
እዚህም ማየት እንችላለን፣ ለምን? -
15:22 - 15:24ምክንያቱም ኢየሱስ እዚህም ያው ነው፡፡
-
15:24 - 15:29እያነሣሣ ሊቀሰቅሳችሁ ስለሆነ ይኽን ትምህርት ለመቀበል
ዝግጁ እንደሆናችሁ -
15:29 - 15:30ተስፋ አደርጋለሁ፡፡
-
15:30 - 15:34ከመጀመሪያው ይኽን ማለት እፈልጋለሁ፣
እግዚአብሔር ስጦታ ሰጥቶኛል ስጦታዬም -
15:34 - 15:40ሰዎችን በማነሣሣት መቀስቀስ ነው፡፡
-
15:40 - 15:41እናንተን በማነሣሣት መቀስቀስ እፈልጋለሁ፡፡
-
15:41 - 15:46ከዚህ በፊት ፈፅሞ ያልሰማችሁትን የሆነ ነገር ማለትና
የሆነ ነገር ላሳያችሁ እፈልጋለሁ፡፡ -
15:46 - 15:54ስትሰሙትና አዲስ ሲሆን፣ በቃ አቁሙና
በልባችሁ አስቡ ይሰማችሁም -
15:54 - 15:58ወደ እግዚአብሔር ቃል ውስጥም ተመልከቱ፡፡
እያልኩ ያለሁት እውነት (ትክክል) ነውን? -
15:58 - 16:04እስከዛሬ ስታደርጉት የነበረው ባህሎችን እንጂ
-
16:04 - 16:07የእግዚአብሔርን ቃል ስላልነበረ ትደነግጣላችሁ፡
-
16:07 - 16:11ወደ አንዳንድ የቤተክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ልወስዳችሁና
-
16:11 - 16:17ምን መሠረት ላይ እየገነባን እንደሆነ ላሳያችሁ ነው፣
-
16:17 - 16:22ከዚህም ሰብራችሁ እንድትወጡ የእውነት በጣም ትልቅ
ረዳት ይሆንላችኋል፡፡ -
16:22 - 16:26በዚህ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት ጊዜ
መልሼ መላልሼ እመጣለሁ፡፡ -
16:26 - 16:31ኢየሱስ እያለ ያለውን እንድትቀበሉ
ይኽ ትምህርት ይረዳችኋል፡፡ -
16:33 - 16:35ለዛ ዝግጁ ነህ? ለዛ ዝግጁ ነሽ?
-
16:37 - 16:43በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንደምናነበው
የተነቃቃ ክርስትና፣ የሐዋርያት ሥራ፡፡ -
16:43 - 16:47የሐዋርያት ሥራ መደበኛው(ኖርማሉ)
የክርስትና ሕይወት ነው፡፡ -
16:48 - 16:52በሰዎች ላይ ከፈሰሰው ከመንፈስ ቅዱስ እና
-
16:52 - 16:54የመጀመሪያዎቹ ደቀ መዛሙርት እንዴት ይኖሩ
እንደነበር ይጀምራል፡፡ -
16:54 - 16:58በዚህ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት ጊዜ በሐዋርያት ሥራ
መጽሐፍ ውስጥ እሄዳለሁ እናንተም -
16:58 - 17:00በጣም ብዙ ነገሮች ታያላችሁ፡፡
-
17:01 - 17:05የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ዓለምን ስለቀየሩ
በእነርሱ መንፈስ ቅዱስ ስለጀመረባቸው -
17:05 - 17:10ስለጥቂት ሰዎች ነው ይህም
በመላው ዓለም ተፅእኖ አመጣ፡፡ -
17:11 - 17:13በመጀመሪያው የተነቃቃ ክርስትና ነበረን፡፡
-
17:13 - 17:17በተጨማሪም የሰማዕትነት ክርስትና፡፡
ብዙ ሰዎች ለእምነታቸው ሞተዋል፡፡ -
17:19 - 17:24ከዛ የሆነ ነገር ተከሰተ፡፡
በ300 ዓመተ ምህረት አካባቢ -
17:24 - 17:29በክርስትና ውስጥ በጣም ብዙ ነገሮችን የቀየረ
ቆስጠንጢኖስ የሚባል አንድ ገዢ ነበረ፡፡ -
17:29 - 17:36ከእሱ በፊት ክርስትና ተሰቃይቶ ነበር
ብዙዎችም ሞቱ፣ -
17:36 - 17:44ገዢው ቆስጠንጢኖስ ግን ክርስትናን ወሰደና
ከክርስትና ውስጥ ብሔራዊ ሃይማኖት ፈጠረ፡፡ -
17:44 - 17:52ብዙ ክርስቲያኖች ቆስጠንጢኖስ በቤተክርስቲያን ውስጥ
ጥሩ ሥራ የሠራ ክርስቲያን ነበር ብለው ያምናሉ፣ -
17:52 - 17:56በእውነታው ግን ለመልካም ቤተክርስቲያንን አመሰቃቀላት፡፡
-
17:56 - 18:05ምክንያቱም እኛ ዛሬም እስካሁን እየገነባንባቸው ያለናቸውን
ብዙ ነገሮች እሱ በጊዜው ቀየራቸው፡፡ -
18:05 - 18:14ከቆስጠንጢኖስ ውስጥም
የካቶሊክ ቤተክርስቲያንን አገኘን፡፡ -
18:14 - 18:18ነገር ግን ዋጋ ነበረው ምክንያቱም
ብዙ ነገሮች ተቀይረዋል፡፡ -
18:18 - 18:23አሁን ለናንተ: “የካቶሊክ ቤተክርስቲያን፣ ስለ ቤተክርስቲያኑ
ሰዎች ምንድን ነው የሚያስቡት?” ብላችሁ -
18:23 - 18:27በጣም፣ በጣም ትልቅ የቤተክርስቲያን ሕንፃ ነው
ሰዎች የሚያስቡት፣ -
18:27 - 18:33ሰዎች ጳጳሱን ያስባሉ፣ ካህኑን ያስባሉ፣
ቅዳሴንና እሁድ የሚደረገውን -
18:33 - 18:35የቤተክርስቲያን ስብሰባዎች ያስባሉ፡፡
-
18:35 - 18:40በካቶሊክ ቤተክርስቲያን ዙሪያ ስላለ
አጠቃላይ ቅንብር ያስባሉ፡፡ -
18:42 - 18:45ነገር ግን ይህን ሁሉ በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ
የት ነው የምታገኙት? -
18:46 - 18:48ጳጳሱን የት ነው የምታገኙት?
[በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ] -
18:48 - 18:51እኛ [አሁን]በምናየው መንገድ፣ ካህን የት ነው የምታገኙት?
[በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ] -
18:51 - 18:53የቤተክርስቲያን ስብሰባን የት ነው የምታገኙት?
[በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ] -
18:54 - 19:00የቤተክርስቲያን ሕንጻን የት ነው የምታገኙት?
እሁድ የሚደረገውን ስብስብ የት ነው የምታገኙት? -
19:00 - 19:08ያን በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ አታገኙም፡፡
ኢየሱስ የመጣው መቅደሱን አፍርሶ -
19:08 - 19:13መንፈስ ቅዱስ በእኛ ውስጥ መኖር የሚችልበት በሕያው ድንጋዮች
የተሠራ አንድ አዲስ መቅደስ ሊገነባ ነው፡፡ -
19:14 - 19:20ኢየሱስም መጣና እንዲህ አለ፡-
“ማንንም አባቴ ብላችሁ አትጥሩ ምክንያቱም -
19:20 - 19:22አባታችሁ አንዱ ነውና፣ እርሱም
በሰማይ ያለው እግዚአብሔር፡፡” -
19:22 - 19:28ኢየሱስ ከብዙ ነገሮች ጋር መጣ
የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ግን ቀየረቻቸው፡፡ -
19:28 - 19:33ቅዱሱን ቦታ አገኘን፣ መቅደሱን አገኘን
ጳጳሱንም አገኘን፡፡ -
19:33 - 19:40ጳጳስ የሚለው ቃል የመጣው አባት ከሚለው ቃል ነው፣
እና ዛሬ በዓለም ዙሪያ -
19:40 - 19:46“ኦህ፣ ጳጳሱ፣ አባታችን” የሚሉ ብዙ ሰዎች አሉ፡፡
-
19:46 - 19:48ያ ግን ኢየሱስ ይዞት የመጣው አልረነበረም፡፡
-
19:49 - 19:56ብዙ ነገሮች ተቀይረዋል ማለት እፈልጋለሁ፡፡
ቅያሬውን ከተመለከትንም፣ -
19:56 - 19:59ከየት ነው ቅያሬዎቹ የመጡት?
-
20:00 - 20:07በሐዋርያት ሥራ ውስጥ አይሁዶች ነበሩ፣
አይሁዶች ቅዱስ ቀናቸው ቅዳሜ እለት ነበር፡፡ -
20:08 - 20:13ኢየሱስ መጣ፣ ለእርሱ ከሌላው ቀን የበለጠ ቅዱስ
የሆነ ቀን አልነበረውም፡፡ -
20:13 - 20:17አሁን በኢየሱስ ክርስቶስ ማግኘት የምንችለው እረፍት አለ
በሌላ ጊዜ በዚህ ርእስ ላይ -
20:17 - 20:19አንዳንድ ትምህርት ይኖራል፡፡
-
20:20 - 20:27ኢየሱስ አዲስ ከሆነ ነገር ጋር መጣ ከዚያ በኋላ ግን
የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን መጣች እነሱም -
20:27 - 20:33አንድ ትልቅ ሃይማኖት መገንባት ፈለጉና
ኢየሱስ የጀመረውን ብዙ ነገሮች ቀየሩ፡፡ -
20:33 - 20:38ስለዚህ እነሱ አዲስ [የረፍት] ቀን ፈጠሩ፣
እሁድ፡፡ ለምን? -
20:38 - 20:44ምክንያቱም እሁድ የፀሐይ ቀን ነበረ፡፡
የ ፀሐይ-አምላክ ቀን The Sun-god's day፡፡ -
20:44 - 20:53ምክንያቱም ቆስጠንጢኖስ ፀሐይ-አምላክ አምልኮ ውስጥ
ሊቀ ካህን ነበረ -
20:53 - 21:00ሊቀ ካህን መሆኑንም እስከ ሚሞትበት ቀን ድረስ ቀጠለ፡፡
ፀሐይ-አምላክ ን በማምለክ በጣም ብዙ ነገሮች አድርጓል፡፡ -
21:00 - 21:09ይህን መሠረት ወሰደ፡፡ በድንገትም እሁድን አገኘን፣
ቅዱስ ቀን፡፡ ለምን? -
21:09 - 21:14በቆስጠንጢኖስ ምክንያትና ፀሐይ አምላክ
ተብላ ስለምትመለክ፡፡ -
21:14 - 21:21እሱ አንድ መቅደስም ገንብቷል መቅደሱንም
ወደ ምስራቅ አዙሮታል፡፡ -
21:21 - 21:26ስለዚህ እሱ ያስቀመጠው ካህን፣
ፀሐይን በጭንቅላቱ ላይ አገኘ፡፡ -
21:26 - 21:30ለዚያ ነው፣ በዛው ሰአት ላይ፣ እሱ በሆነ መንገድ
ፀሐይ-አምላክ ን ያመልካል፡፡ -
21:31 - 21:35እዚያ ከምናየው ጋር ሲነፃፀር ዛሬ ባለችው
የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ -
21:37 - 21:42ብዙ ነገሮች ተቀይረዋል፡፡
ያ ቅያሬም ዋጋ ነበረው [አስከፍሏል]፡፡ -
21:42 - 21:49ይህን ማለት እችላለሁ፣ በሐዋርያት ሥራ ውስጥ
ጴጥሮስና ዮሐንስን የምታዩበት አንድ ምስክርነት ነበረ፣ -
21:49 - 21:54ለመጸለይ እየሄዱ ነበረ በዚያም ምጽዋት እየለመነ
የነበረ አንድ አንካሳ (ሽባ) ሰው ነበረ፡፡ -
21:54 - 21:59አንካሳውንም ሰውዬ ተመለከቱትና እንዲህ አሉት፣
“ብርና ወርቅ የለንም፤ -
21:59 - 22:03ይህን ያለንን ግን እንሰጥሃለን፤ በኢየሱስ ስም ተነሣ።”
-
22:03 - 22:10እነርሱም ሽባውን ሰውዬ አስነሡት እርሱም ተፈወሰ፡፡
ያን በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ ሁሉ ታያላችሁ፡፡ -
22:10 - 22:17ነገር ግን በዚያ ጊዜ ያ ተቀየረ፡፡
ዛሬ በካቶሊክ ቤተክርስቲያን ውስጥ ያለ አንድ ካህን: -
22:17 - 22:21“ወርቅና ብር የለንም” ሊል ይችላል?፡፡
አይችልም! ለምን? ምክንያቱም እነሱ ብዙ -
22:21 - 22:26ወርቅ አላቸው፣ ብዙ ብር አላቸው፡፡
ምክንያቱም አሁን አንድ ትልቅ ድርጅት፣ -
22:26 - 22:29አንድ ትልቅ ማሽን፣
አንድ ትልቅ ካምፓኒ ሆኗል፡፡ -
22:31 - 22:35ስለዚህ ብርና ወርቅ የለንም ማለት አይችሉም፣
በኢየሱስ ስም ተነሣ! ማለትም ግን ደግሞ አይችሉም፡፡ -
22:35 - 22:42ለምን? ምክንያቱም
መንፈስ ቅዱስ ነጻ መሆን ይፈልጋል፡፡ -
22:42 - 22:48እግዚአብሔር ባህሎቻችንን መባረኪያ ወይም
ማረጋገጫ መሆን አይፈልግም፡፡ -
22:48 - 22:51እርሱ (የራሱን)ቃሉን ማረጋገጥና
መባረክ ነው የሚፈልገው፡፡ -
22:51 - 22:56በጣም ብዙ ነገሮችን መቀየር ስንጀምርና ከቃሉ ውስጥ
ሃይማኖት መሥራት ስንጀምር -
22:56 - 23:02እግዚአብሔርንም ሳጥን ውስጥ ማስቀመጥ ስንጀምር፣
ከዛ ምን ይሆናል? መንፈስ ቅዱስ ይሄዳል፡፡ -
23:02 - 23:05ኃይሉም [ትቶ] ይሄዳል፣
ሕይወትም [ትቶ] ይሄዳል፡፡ -
23:05 - 23:10ለምን? ምክንያቱም በእግዚአብሔር ቃል ላይ ያልሆነ
መሠረት ስለገነባን፡፡ -
23:10 - 23:15ነገር ግን ከዚህ ሲስተም ውስጥ
ስንወጣና ስንቀየር -
23:15 - 23:19በሐዋርያት ሥራ ውስጥ ያነበብናቸውን
እነዚያኑ ነገሮች በድጋሜ እናያለን፡፡ -
23:19 - 23:24በዚያን ጊዜ በጣም ብዙ ነገሮች
በካቶሊክ ቤተክርስቲያን ተቀይረዋል፡፡ -
23:26 - 23:30ከዛ በኋላ ጨለማው ጊዜያት ነበሩ፡፡
-
23:30 - 23:34ምንም ያልሆነባቸው ብዙ ዓመታት፡፡
በእርግጥ በተለያዩ ቦታዎች የክርስትና -
23:34 - 23:36መነቃቃቶች ሁል ጊዜ ነበሩ፡፡
-
23:36 - 23:42ነገር ግን በትልቅ ቤተክርስቲያን የካቶሊክን ቤተክርስቲያን
አገኘን ነገሮችም ሞተው ጠፉ፡፡ -
23:42 - 23:48በዚያን ጊዜ ብዙ ነገሮች ተቀየሩ፡፡
ከዚያ በ1500 ዓ.ም ማርቲን ሉተር የሚባል -
23:48 - 23:59አንድ ሰው በጀርመን ነበረ፡፡ እርሱ በኦክቶበር 31 1517 ዓ.ም
ከ95 ጥናታዊ ጽሑፉ ጋር መጣ፡፡ -
23:59 - 24:07ዘጠና አምስት ጽሑፎቹን በቤተክርስቲያኗ በር ላይ
አኖራቸው (ለጠፋቸው)፣ -
24:07 - 24:11ተሐድሶ ብለን የምንጠራውን ጅማሬም አየን
-- የሉተራን ቤተ ክርስቲያንን አገኘን፡፡ -
24:11 - 24:18ተሐድሶው በማርቲን ሉተር እስከተጀመረበት እስከ 1517
ድረስ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ነበረን፡፡ -
24:18 - 24:22እዚህ አለኝ: “ተሐድሶው፡፡”
-
24:22 - 24:29በእውነቱ ላይ ነበር የተገነባው: በእምነት መጽደቅ
-
24:29 - 24:34ስለዚህ ማርቲን ሉተር በእምነት መጽደቅ ከሚል ጋር መጣ፣
የካቶሊክ ቤተክርስቲያን -
24:34 - 24:43ያጣችው ነገር፡፡ አሁን የምታዩት ማርቲን ሉተር ያደረገውና
እግዚአብሔር እርሱን ጠርቶት -
24:43 - 24:49እንዲሠራ ያደረገው ነገር አስደናቂ ነበር፡፡
የተደረገውን ተሐድሶ ብሎ መጥራት -
24:49 - 24:52በሆነ መልኩ ጥሩ ቃል ነው፡፡
-
24:52 - 25:00ነገር ግን እርሱ በዚያን ጊዜ የካቶሊክ ቤተክርስተያንን ወደ
ሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ በመመለስ አላደሳትም፡፡ -
25:00 - 25:06ዛሬ በሉተራን ቤተክርስቲያን ውስጥ ብዙ ነገሮች
የካቶሊክ ቤተክርስቲያንን ይመስላሉ፡፡ -
25:06 - 25:10አሠራሩ ባጠቃላይ አሁንም የእሁድ ስብሰባዎች (ጉባኤ) ነው፣
ሁሉንም ነገር የሚሠራው አሁንም ካህን ነው፣ -
25:10 - 25:18አሁንም አንድ ትልቅ ቤተክርስቲያን ነው፣
አሁንም ቁርባር ነው፣ -
25:18 - 25:21አሁንም ጥቂት ዳቦና ወይን ነው፡፡
-
25:21 - 25:25በሐዋርያት መጽሐፍ ውስጥ በአንድ ላይ
ሆነው የሚመገቡትና -
25:25 - 25:28በምግብ የሚጠግቡበት እንደ ግብዣ ነበር፡፡
-
25:28 - 25:32ያ ግን ተቀየረና በካቶሊክ ቤተክርስቲያን
በኩል ሃይማኖታዊ ሆነ -
25:32 - 25:35በሉተራን ቤተክርስቲያንም ተመሳሳይ ነው
ማለት ይቻላል፡፡ -
25:36 - 25:42ማርቲን ሉተር በእምነት መጽደቅ ከሚል ጋር መጣ፡፡
አዎ፣ ትክክል፡፡ ነገር ግን እርሱ -
25:42 - 25:47ሁሉንም አሠራር ወደ ሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ
መልሶ አላደሰውም፡፡ -
25:47 - 25:51ቤተክርስቲያንን መልሶ ወደ ሐዋርያት ሥራ
መጽሐፍ አልቀየራትም፡፡ -
25:52 - 26:00አንድ ተጨማሪ ነገር፣ የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍን
ብንመለከት፣ በዚህ ውስጥ በኋላ ላይ እሄድበታለሁ፣ -
26:00 - 26:05እኛ ሁላችን ካህናት የሆንንበትንና እያንዳንዱ ሰው ማጥመቅ
የሚችልበትን፣ እያንዳንዱ ሰው ቁርባን (የጌታን እራት) -
26:05 - 26:09መውሰድ የሚችልበትን፣ እያንዳንዱ ሰው የዚህ ሁሉ አካል
መሆን የሚችልበትን ክህነት ኢየሱስ ይዞ መጣ፡፡ -
26:09 - 26:13ምክንያቱም እኛ ሁላችን አንድ ሊቀ ካህናት
ኢየሱስ ክርስቶስ ያለን ካህናቶች ነን፡፡ -
26:14 - 26:18ያ በካቶሊክ ቤተክርስቲያን ጊዜ ተቀየረ
እናም -
26:18 - 26:23ጳጳሱን፣ ካህኑን፣ ሴትና ወንድ መነኮሳትን ያገኘንበትን
አሠራር አገኘን፤ አንድ አጠቃላይ አሠራር አገኘን -
26:23 - 26:27ከዛም አጠቃላዩን አሠራር (system) አገኘን፡፡
ከዛም ቁጭ ያሉ ሰዎችን (the lay people)፡፡ -
26:27 - 26:31ይህም ኢየሱስ የሚጠላው ነገር ነው
ምክንያቱም እኛ ሁላችንም አገልጋዮች ነን፡፡ -
26:31 - 26:35በዚያ ውስጥም በቀጣዩ ትምህርት ውስጥ
እሄድበታለሁ፡፡ -
26:35 - 26:39ነገር ግን ተቀየረ
ከዛም ተሐድሶውን አገኘን፡፡ -
26:39 - 26:43በሉተራን ቸርች ውስጥ
ሉተር ምን አደረገ? -
26:43 - 26:46ጳጳሱን አስወገደው፡፡
-
26:46 - 26:48ስለዚህ አሁን ጳጳስ የለንም፡፡
-
26:48 - 26:53ነገር ግን መልሶ
ወደ ሁሉም አማኞች ክህነት -
26:53 - 26:58ያም በኤፌሶን 4፡11 እንደነበረው እናንተም ወደምታነቡለት
ወደ አምስቱ አገልግሎቶች አልቀየረውም፡፡ -
26:58 - 27:02ሰዎች ቅዱሳንን እያነፁ(ማነፅ) ወደነበረበት፡፡
እርሱ ያን መልሶ አልቀየረውም፡፡ -
27:02 - 27:07አልቀየረውም፣ እርሱ ጳጳሱን ብቻ አስወገደው አሁንም
ካህኑ (ካህን) ነበረው እናም አሁን ሽማግሌዎችና -
27:07 - 27:10ሌሎች ነገሮች ነበሩት፡፡
-
27:10 - 27:16ስለዚህ ያያችሁት አንድ ተሐድሶ ነበር ነገር ግን
ተሐድሶው አልተፈጸመም(አልሰመረም)፡፡ -
27:16 - 27:17ተሐድሶው
ጅማሮ ብቻ ነበር፡፡ -
27:18 - 27:24ምክንያቱም ልክ እንደ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን አንድ
ትልቅ አሠራር (system) እየሆነ ስለመጣ፡፡ -
27:25 - 27:30ስለዚህ እግዚአብሔር የሆነ ተጨማሪ ነገር መላክ
ነበረበት፡፡ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያንን -
27:30 - 27:34ወደ መጀመሪያው መልሶ መውሰድ ፈልጓል
ስለዚህ ቀጣዩን መነቃቃት ላከ፡፡ -
27:34 - 27:42ያ በእንግሊዝ ውስጥ በ1600 መጀመሪያ ላይ በመጥምቃውያን
(Baptist) መነቃቃት ሲጀምር አይተናል፡፡ -
27:42 - 27:49በአማኞች ጥምቀት በማመናቸው የተነሣ ብዙ
ሰዎች መከራ አግኝተዋል፡፡ -
27:50 - 27:54እነርሱም በካቶሊክ ቤተክርስቲያንና
በሉተራን ቤተክርስቲያን -
27:54 - 27:57እንዲሁም በካልቪኒስቲክ ቤተክርስቲያን
መከራ ደርሶባቸዋል፡፡ -
27:57 - 28:03እነርሱ ተሠቃዩ ስለዚህም በ1609
ወደ ሆላንድ ሸሹ፡፡ -
28:03 - 28:09የመጀመሪያውን የመጥምቃውያን ቤተክርስቲያን በሆላንድ
አገኙ/አመጡ (አሁንም ድረስ ያ ቤተክርስቲያን አለን)፡፡ -
28:09 - 28:14መጽሐፍ ቅዱሳዊ የአማኞች ጥምቀት አገኘን፡፡
-
28:14 - 28:17ያገኘነው ይህን ነው፡፡
እዚህ እናስቀምጠዋለን፡፡ -
28:18 - 28:22በድጋሜም ስለ ጥምቀት ስታወሩ
አንድ ዓይነት ነገር ታያላችሁ፡፡ -
28:22 - 28:28በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ፣
ሁሉም በዚያኑ ቀን በራሳቸው እምነት ተጠመቁ፡፡ -
28:28 - 28:32ጥምቀትም፣ በግሪኩ ብትመለከቱ፣
ከውኃ በታች [መሆን ነበረ]፡፡ -
28:32 - 28:37ከውኃ በታች እንደመቀበር ነበር ያም
የእውነት በጣም ጠቃሚ ነበረ፡፡ -
28:37 - 28:41ጥምቀት በጣም ጠቃሚ ከመሆኑ የተነሣ
ሳይጠመቅ ወደ እምነት የመጣ ማንንም -
28:41 - 28:47በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ አታገኙም፡፡
ጥምቀት በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ በጣም ግልፅ ነው፡፡ -
28:47 - 28:52ነገር ግን፣ አሁንም በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ጊዜ
በድጋሜ ተቀየረ ምክንያቱም -
28:52 - 28:55[በጊዜው] ብሄራዊ ሃይማኖት እየሆነ ስለመጣ፡፡ እና
በአገሪቷ ግዛት ውስጥ ለነበረ ለሁሉም ሰው ስለነበረ፡፡ -
28:55 - 29:00[በጊዜው] ከእንግዲህ በኋላ ስለ እምነት አልነበረም፡፡
እያንዳንዱን ሰው፣ እያንዳንዱን ሕፃን አጠመቁ፡፡ -
29:00 - 29:03ምክንያቱም በዚያን ጊዜ ምንም ምርጫ
አልነበራቸውም፡፡ -
29:04 - 29:09በዚያን ጊዜ የሕፃናት ጥምቀት
ሲመጣ (እንደመጣ) እናያለን፡፡ -
29:09 - 29:14ተሐድሶውን አግኝተናል፣ ነገር ግን
የሉተራን ቤተክርስቲያንና ማርቲን ሉተር -
29:14 - 29:19ጥምቀትን በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ
እንምናነበው ቀየሩ ወይስ አደሱ? -
29:19 - 29:27አላደረጉትም፡፡ ምክንያቱም እሱ በዚህ ጥምቀት፣
በሕፃናት ጥምቀት ቀጠለ፡፡ -
29:28 - 29:31ስለዚህ ተሐድሶው እንዳልተፈጸመ
በድጋሜ እናያለን፡፡ -
29:31 - 29:34ሙሉ በሙሉ ስህተት በሆነ ነገር ላይ ነበር
አሁንም ሲገነባ የነበረው፡፡ -
29:34 - 29:40ስለዚህ የጥምቀት መነቃቃት አገኘን ከመነቃቃቱም
መጽሐፍ ቅዱሳዊ የሆነ ጥምቀት አገኘን፡፡ -
29:41 - 29:43ነገር ግን እዛ አላቆመም፡፡
-
29:44 - 29:50ከዛ በኋላ ነገሮች በመልካም መንገድ ጀመሩ፣ እነርሱ
ሁልጊዜ ከቤተክርስቲያን ውጪ ይጀምራሉ፣ -
29:50 - 29:55እንደ አንድ መነቃቃት እንቅስቃሴ፣ ሁልጊዜም
የሆነ አስደናቂ ነገር በዚያ ነበረ፡፡ -
29:55 - 29:58በዚያ መነቃቃት ነበረ፣ በዚያ እምነት ነበረ፣
በዚያ እሳት ነበረ፡፡ -
29:58 - 30:02ነገር ግን ባልታወቀ ምክንያት ሞተና
አንድ አሠራር (a system) ሆነ፡፡ -
30:02 - 30:05ዛሬ የሉተራን ቤተክርስቲያን በጣም
የማርቲን ሉተር መልኩ አይደለም፡፡ -
30:05 - 30:09ማርቲን ሉተር ከሉተራን ቤተክርስቲያን [ጋር ሲነፃፀር]
እጅግ በጣም አክራሪ ነበር፡፡ -
30:09 - 30:13የመጥምቃውያን ቤተክርስቲያንም ደግሞ ሲጀመር
ከነበረው አንፃር [አሁን] አጥማቂ አይደለም፡፡ -
30:13 - 30:20በእያንዳንዱ መነቃቃት ጊዜ ሁሉም ነገር
በአስገራሚ መልክ እንደሚጀመር ልታዩ ነው፡፡ -
30:20 - 30:24ከቤተክርስቲያን ውጭ ነጻነት ነበረ፣ ሕይወት ነበረ፡፡
ወይ ቤተክርስቲያን ውስጥ ቢጀመር -
30:24 - 30:30ሳጥኑ እግዚአብሔር እያደረገ ያለውን ማቆየት
ስለማይችል መፈንዳት ይኖርበታል፡፡ -
30:30 - 30:37ሁል ጊዜ አዲስ ሃይማኖት ሲሆን፣ ሁል ጊዜ
አንድ አዲስ የእምነት ማህበረሰብ፣ -
30:37 - 30:42የእምነት ኔትዎርክ ወይም ድርጅት ወይም
ምንም ብላችሁ ጥሩት ይሆናል፡፡ -
30:43 - 30:47ከዚያ ይሞታል እናንተም ያንኑ
ለሜተዲስቶች ማለት ትችላላችሁ፡፡ -
30:48 - 30:53ጆን እና ቻርልስ ዌስሊ፣ ከ
በእምነት መቀደስ ጋር መጡ፣ ይህም -
30:53 - 31:00ማርቲን ሉተር ያልተረዳው ነገር ነበር፣ ምክንያቱም
ማርቲን ሉተር እኛ ከኃጢአት በታች -
31:00 - 31:07ነን እኛም ይህን አስመልክቶ ምንም ማድረግ አንችልም ብሎ
ያምን ነበር፡፡ ቻርልስና ወንድሙ ጆን ዌስሊ ግን -
31:07 - 31:13እግዚአብሔር ቅዱሳን እንድንሆን እንደጠራንና ኢየሱስም
ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ብቻ እንዳልመጣ አዩ፡፡ -
31:13 - 31:16ነገር ግን ኢየሱስ መጥቶ የነበረበት ሌላው አላማ ደግሞ
ነጻ ሊያወጣንና ኃጢአትን ሊወስድ ነው፡፡ -
31:16 - 31:21እነርሱ የተረዱት አንድ ጠቃሚ እውነት ነበረ፡፡
-
31:21 - 31:27ያም እውነት፡- እግዚአብሔር ቅዱስ እንደሆነ እኛም ቅዱስ
መሆን እንደሚጠበቅብን፣ ስለዚህ ያ በኋላ ላይ እዚህ መጣ፡፡ -
31:28 - 31:34በጣም አስደሳችና አጓጊ የሆነ ነገር
አሁን ላሳያችሁ እፈልጋለሁ፡፡ -
31:35 - 31:41ላለፉት ብዙ መቶ ዓመታት
በዐይኖቻችን ፊት ለፊት ኢየሱስ -
31:41 - 31:46ወይም እግዚአብሔር የእርሱን ቤተክርስቲያን
እያስመለሰ እንደሆነ ማየት ትችላላችሁ፡፡ -
31:46 - 31:51በዚያ ጊዜ የጠፉትን ብዙ እውነቶች
-
31:51 - 31:54የእግዚአብሔር ቃል ውስጥ ወደምናነበው
እርሱ መልሶ እያስመለሳቸው ነው፡፡ -
31:55 - 32:01ወደ ዕብራውያን ምዕራፍ ስድስት ብትሄድ ለኛ እንዳማኞች
(እንደአማኝነታችን) መሠረቱ ምን እንደሆነ -
32:01 - 32:11ታነባለህ፡፡ መሠረቱ ከክፉ አድራጎቶች
(ከሞተ ሥራ) ንስሐ መግባት፣ -
32:11 - 32:18በእግዚአብሔር ማመን እና ጥምቀት፣
እነዚያ ሦስት ነገሮች መሠረቱ ናቸው፡፡ -
32:18 - 32:25ንስሐ መግባት፣ በእግዚአብሔር ማመን እና ጥምቀት
በዕብራውያን ስድስት ላይ የምታነበው(ቢው) ነው፡፡ -
32:26 - 32:31እነዚህን ሦስቱን (ንስሐ መግባት፣ እምነት
እና ጥምቀት) ብቻ እንኳ ብትወስድ፡፡ -
32:31 - 32:33ስለነዚህ በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ
ውስጥ የምናነበው ነው፡፡ -
32:33 - 32:39የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ያጣችው የሆነ ነገር፣ ነገር ግን
እግዚአብሔር በድጋሜ እንደአዲስ የጀመረው ነገር፡፡ -
32:39 - 32:45መጀመሪያ እምነት መጣ፡፡ እኛ የጸደቅነው በእምነት ነው
እንጂ በምፅዋት (ምፅዋት በመስጠት) አይደለም፡፡ -
32:45 - 32:51የጸደቅነው ቤተክርስቲያን በመምጣት እና ትክክለኛውን
ነገር በማድረግ አይደለም፣ -
32:51 - 32:58የጸደቅነው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን ነው፡፡
ከዛ በውኃ መጠመቅ እና ከዚያ ቅድስናና ንስሐ፡፡ -
32:58 - 33:05በሐዋርያት ሥራ ውስጥ ተጀምረው ያየናቸው
ነገሮች በዚያን ጊዜ [በካቶሊክ ቸርች ጊዜ] -
33:05 - 33:11ተቀይረው ታያለህ(ሽ)፡፡ እግዚአብሔር ግን በድጋሜ
እንደአዲስ ጀመረው ይህን ማድረጉንም ቀጠለው፡፡ -
33:11 - 33:16በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ የሚታነቡት
ቀጣዩ ነገር የዘላለም ሕይወት ነው፡፡ -
33:16 - 33:20ከዚያም እጆችን ከመጫን ጋር ስለተያያዘው፣
መንፈስ ቅዱስን ስለመቀበል ነው፡፡ -
33:20 - 33:27ያም እግዚአብሔር የላከው ቀጣዩ ነገር ነበር፡፡
ቀጣዩ ነገር: የአድቬንቲስት ቤተክርስቲያን፣ -
33:27 - 33:31የክርስቶስ ሁለተኛ [ጊዜ ተመልሶ]
የመምጣት ተስፋ፡፡ -
33:31 - 33:36የክርስቶስ ሁለተኛ [ጊዜ ተመልሶ] የመምጣት ተስፋ፣
የአድቬንቲስት ቤተክርስቲያን፡፡ እዚህ ጋር እናስቀምጠዋለን፡፡ -
33:37 - 33:42ከዚያ በኋላም ቀጣዩን አገኘን፡፡
እዚህ ጋር ጽፌአለሁ: -
33:42 - 33:47ፊኔይ እና ሙዲ:
በመንፈስ ቅዱስ መጠመቅ -
33:47 - 33:53ያ ቅዱሳንን ለማነፅ ነበር፡፡
ስጦታዎቹ ሳይሆኑ፣ ራሱ መንፈስ ቅዱስ፡፡ -
33:53 - 33:56ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ፣
ምሥክር ለመሆን [የሚያስፈልገው] ኃይል፡፡ -
33:56 - 34:00እነርሱ ይዘውት የመጡት ነገር እና
እግዚአብሔር ለማምጣት እነርሱንና -
34:00 - 34:02በዚያን ጊዜ የነበሩ ሌሎች ሰዎችን
ተጠቀመባቸው፡፡ -
34:02 - 34:08ያ ሲመጣም፣ የሁሉንም ነገር
የታደሰ ጎን በድጋሜ አየን፡፡ -
34:08 - 34:12መንፈስ ቅዱስ መጣ እናም
ኃይሉና ሕይወት መሆን ጀመረ፡፡ -
34:12 - 34:19ነገር ግን አሁንም በዚህ ጊዜ የቤተክርስቲያንን
ታሪክ ብትመለከቱ በእምነት መጽደቅን፣ -
34:19 - 34:26በእምነት መቀደስን እናያለን፣ አዎን (yes)!
መጽሐፍ ቅዱሳዊ የአማኞች ጥምቀት፣ አዎን! -
34:26 - 34:28የኢየሱስ መምጣት ተስፋ፣ አዎን!
-
34:29 - 34:33በመንፈስ ቅዱስ መጠመቅም፣ አዎን!
ኃይሉ፣ አዎን! -
34:33 - 34:38ነገር ግን በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ
ውስጥ የምናነባቸው ስጦታዎች: -
34:38 - 34:42በልሳኖች መናገር፣ ትንቢት መናገር፣
አጋንንትን ማስወጣት፣ ህሙማንን መፈወስ -
34:42 - 34:48በካቶሊክ ቤተክርስቲያን ውስጥ የጠፉት ነገሮች ነበሩ
እነዚያ ቤተክርስቲያኖች አሁንም እየገነቡ አይደለም፡፡ -
34:48 - 34:52ለምን? ምክንያቱም ይህ የእነርሱ መሠረት
ስላይደለ፡፡ ግልፁን ለመናገር፡፡ -
34:52 - 34:56የእነርሱ መሠረት ባህል ነው እንጂ
መጽሐፍ ቅዱስ አይደለም፡፡ -
34:56 - 35:01እንዲህ ዓይነት ነገር መናገር
እንደሚያስቆጣ አውቃለሁ፡፡ -
35:01 - 35:05ነገር ግን ይህን በግልፅ ማየት ትችላላችሁ:
አሁንም ነን፣ እኔም የዛ አካል ነበርኩ፡፡ -
35:05 - 35:08እያንዳንዳችን የዚህ ታሪክ አካል ነን፡፡
-
35:08 - 35:11በተሳሳተ (ትክክል ባልሆነ) መሠረት ላይ
እየገነባን ነበርን፡፡ -
35:11 - 35:15ዛሬ ሕይወቱን የማታዩባቸው እጅግ በጣም
ብዙ ቤተክርስቲያኖች አሉን፣ -
35:15 - 35:19ስጦታዎቹን አታዩም
ትክክለኛው ቲዖሎጂም የላችሁም፡፡ -
35:19 - 35:26ስለዚህ እግዚአብሔር አዲስ ነገር ላከ:
ፔንቴኮስት፣ የመንፈስ ቅዱስ ስጦታዎች፡፡ -
35:26 - 35:32አዙሳ ጎዳና፣ በ1906 ዓ.ም ሎስ አንጀለስ፣
ደብሊው. ጄ. ሴይሞውር፡፡ -
35:32 - 35:34በአንድ ላይ ሆነው የሚጸልዩ
አንድ የሰዎች ቡድን ነበር፡፡ -
35:34 - 35:40መንፈስ ቅዱስ መጣና በእነርሱ ላይ ወረደ
ስጦታዎቹም ለቤተክርስቲያን -
35:40 - 35:42አንድ ተጨማሪ ጊዜ ታድሰው ነበር፡፡
-
35:45 - 35:52በዚያው ጊዜ በዌልስ ከኢ. ሮበርትስ ጋር
ሌላ መነቃቃት ነበረን፡፡ -
35:52 - 35:58በመጀመሪያዎቹ ጥቂት ወራት ውስጥ 100,000 ሰዎች
የዳኑበት በጣም አስደናቂ መነቃቃት ነበረ፡፡ -
35:58 - 36:00ሰዎችም በእርግጥ
የእውነት ንስሐ ገብተዋል፡፡ -
36:00 - 36:05አክራሪ ወይም መሠረታዊ ነበር እነርሱም ፀባይ ማረሚያዎችን
(እስር ቤቶችን) መጠጥ ቤቶችንም፣ እንዲሁም ሁሉንም ነገር ዘጉ፡፡ -
36:05 - 36:08ሰዎች መስረቅና መሳደብ ማቆም ጀመሩ፡፡
-
36:08 - 36:13በዌልስ መነቃቃት ጊዜ
በጣም ብዙ ነገሮች ሆኑ፡፡ -
36:13 - 36:20ከዚያ መነቃቃት ውስጥም ጠፍቶ
የነበረ አንድ እውነት መጣ፡፡ -
36:20 - 36:23ያም አምስቱ አገልግሎት ነበር፡፡
-
36:23 - 36:30በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ እንደምናነበው፣
ነገር ግን እንደ ሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ በፍፁም አልሆነም፡፡ -
36:30 - 36:35ምክንያቱም፣ አሁንም በእነዚያ ቤተክርስቲያን
ውስጥ አለን፣ መላው ሳጥን አሁንም አለን፡፡ -
36:35 - 36:40ስለ ካህናት እንደምናነበው፡፡
ስለዚህ አምስቶቹ አገልግሎት -
36:40 - 36:43በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ እንደምናነበው
ትክክለኛውን ቦታ አላገኙም፡፡ -
36:44 - 36:49ወደዛ በኋላ ላይ ተመልሼ እመጣሁ፡፡ ከዚያ
ውስጥም ሐዋርያዊ ቤተክርስቲያንን አገኘን፡፡ -
36:49 - 36:53ዴንማርክ ውስጥ አንድ እንቅስቃሴ አለን፣
የሐዋርያዊ ቤተክርስቲያን ተብሎ የሚጠራ ኔትዎርክ፡፡ -
36:53 - 36:57መሠረታቸውን በዌልስ
ሪቫይቫል ውስጥ ያደረጉ፡፡ -
36:58 - 37:03ይህ የሆነ የቤተክርስቲያን ታሪክ ነው፣
እኔ በዚያ ውስጥ ብቻ እየወሰድኳችሁ ነው፡፡ -
37:03 - 37:07እኛም ከዚህ ከቤተክርስቲያን ታሪክ
ውስጥ በጣም ብዙ መማር እንችላለን፡፡ -
37:08 - 37:14ዛሬ እያደረግን ያለናቸውን ነገሮች ለምን
እያደረግናቸው እንደሆነ መማር እንችላለን፡፡ -
37:14 - 37:23ምክንያቱም አጠቃላዩን መነሻ (መቼት)፣ ህይወትን
ከቦ ያለውን ሳጥን መመልከት ከጀመርንና -
37:23 - 37:27የቤተክርስቲያንን ሕንጻ ስንመለከት፡፡
-
37:27 - 37:32እነርሱ (በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ) እኛ አሁን
የቤተክርስቲያን ሕንጻ ባለን መልኩ የላቸውም ነበር፡፡ -
37:32 - 37:35እኛ አሁን ባለን መልኩ የእሁድ
ስብሰባ እነርሱ የላቸውም ነበር፡፡ -
37:35 - 37:40እኛ ባለን መልኩ እነርሱ የእሁድ አምልኮ
ቅደምተከተል የላቸውም ነበር፡፡ -
37:40 - 37:43ሁሉም ነገር አንድ አይነት የሚመስልበት፣
ልክ በአንድ ሳጥን ውስጥ እንደመቀመጥ፡፡ -
37:44 - 37:46እነርሱ ያ የላቸውም ነበር፡፡
-
37:47 - 37:50በጣም ብዙ ነገሮች በካቶሊክ
ቤተክርስቲያን በኩል ተቀይረዋል፡፡ -
37:50 - 37:54ሕንጻውን አገኘን፣ ካህናቱን አገኘን፣ ዛሬ
ካለን ከእሁድ አምልኮ ቅደምተከተል ጋር -
37:54 - 37:59የእሁድ ስብሰባዎችን አገኘን፡፡
-
38:00 - 38:08ያ ተቀየረ፡፡ የካቶሊክ ቤተክርስቲያንና የሉተራን
ቤተክርስቲያንም አንድ አይነት ይመስላሉ፡፡ -
38:08 - 38:12እያንዳንዱም ሌላ ቤተክርስቲያን
የሉተራንን ቤተክርስቲያን ይመስላል፡፡ -
38:13 - 38:16የእሁድ ስብሰባ፡፡ በእርግጥ፣
አንዳንዶች ቅዳሜ ነው ያላቸው፡፡ -
38:16 - 38:21የእሁድ ስብሰባ፣ የእሁድ ስብሰባ፣
የእሁድ ስብሰባ፣ የቤተክርስቲያን ሕንፃ፡፡ -
38:21 - 38:23ሁሉም ነገር በሆነ መልኩ አንድ አይነት ይመስላል!
-
38:23 - 38:30ዛሬ በዓለም ውስጥ ብትጓዙ፣ ሁሉም ቤተክርስቲያን
ማለት ይቻላል አንድ አይነት ይመስላል፡፡ -
38:30 - 38:34ሁል ጊዜ ቃሉን ይዞ የሚቆም
አንድ ፓስተር አለን: -
38:34 - 38:41“በእኛ ቤተክርስቲያን ውስጥ ቃሉ ላይ ነው
እየገነባን ያለነው፣ ቃሉንም ብቻ፡፡” -
38:41 - 38:44እነርሱ ያን እያሉ ነው ነገር ግን እየገነቡበት
ያለው ጠቅላላው መሠረት፣ -
38:44 - 38:47ወደ ቅንብሩ (መቼቱ) ስንመጣ፣
ወደ ሕንጻው ሲመጡ፣ -
38:47 - 38:52ወደ [ሥልጣን] ተዋረዱ ሲመጡ፣
ወደ ቤተክርስቲያን ስብሰባ ሲመጣ፡፡ -
38:52 - 38:57መጽሐፍ ቅዱስ [ቅዱሳዊ] አይደለም፣ ነገር ግን በ300 ዓ.ም
እና ከዛ በኋላ የሆነችው የካቶሊክ ቤተክርስቲያናዊ ነው፡፡ -
38:57 - 39:03በዚያም ምክንያት፣ በሆነ መልኩ ሕይወት
ከሰዎች ውስጥ እየወጣ ነው፡፡ -
39:03 - 39:06ሁላችንም እግዚአብሔርን
ለማገልገል ስለተጠራን! -
39:06 - 39:09በቀጣዩ ትምህርት
ስለዛ ላወራ ነው፡፡ -
39:09 - 39:11ሁላችንም እግዚአብሔርን ለማገልገል
ስለተጠራን፡፡ -
39:11 - 39:16አንተም ቤተክርስቲያን መጥተህ ብቻ ብታዳምጥ
ከዛም አንዳች ነገር ባታደርግ፣ -
39:16 - 39:20ቀስ በቀስ እየሞትክ ነው
ይህንም ነው ዛሬ [ላይ] እያየን ያለነው፡፡ -
39:20 - 39:26ምክንያቱም የዚያ ቤተክርስቲያን ቅንብር ደቀ
መዛሙርት ለማድረግ (ለማፍራት) አይችልም፡፡ -
39:26 - 39:30የራሴን ህይወት ምስክርነት
መናገር እፈልጋለሁም፡፡ -
39:30 - 39:38የዳንኩት ከእነዚያ ሳጥኖች በአንዱ ውስጥ ነው፡፡
ወደ አንድ ቤተክርስቲያን መጣሁና በዙሪያዬ ተመለከትኩ፡፡ -
39:38 - 39:43እንዲህም ብዬ አሰብኩ: “ይህን ነው የማየው፣ ይህ
ኖርማሉ (መደበኛው) የክርስቲያን ሕይወት ነው፡፡” -
39:43 - 39:49እኔም፣ እንደ ብዙዎች ሌሎች፣ እግዚአብሔርን ለማገልገል
መሻትና ጥልቅ መሻት ነበረኝ እንዲህም አልሁ: -
39:49 - 39:53“እሺ፣ እግዚአብሔርን እንዴት ነው ማገልገል የምችለው?”
እግዚአብሔርን እንዴት ማገልገል እችላለሁ ብዬ -
39:53 - 39:56እያሰብኩ ዙሪያውን እየተመለከትኩ ነበር፡፡ “እሺ፣ መዘመር
አልችልም፣ የአምልኮ አካል መሆን አልችልም፡፡ -
39:56 - 40:03ምክንያቱም በህይወቴ ውስጥ ምንም ድምፅ (ቅላፄ) የለኝም፡፡”
“እሺ፣ መስበክ እፈልጋለሁ ነገር ግን ያን ማድረግ አልችልም -
40:03 - 40:06ምክንያቱም ይህ በሌላ ሰው ተወስዷል፡፡”
-
40:06 - 40:11ስለዚህ አስተናጋጅ ሆንኩኝና በተግባራዊ
ነገሮች ረዳሁኝ፡፡ ተስማምቼ ነበር፡፡ -
40:11 - 40:17ነገር ግን ከሆኑ ዓመታት በኋላ አስታውሳለሁ፡፡ ለበለጠ [ነገር]
ጥልቅ መሻት ነበረኝ፡፡ ለመስበክ ፈለግሁ፡፡ -
40:17 - 40:22ምክንያቱም በድጋሜ እዚያ ቤተክርስቲያን ውስጥ ላደርገው
የምችለው ብቸኛው ነገር ያ እንደሆነ አየሁ፡፡ -
40:22 - 40:25ስለዚህ ለጓደኛዬ እንዲህ አልኩት: “እንዴት
ነው ለመስበክ መምጣት የምችለው?” -
40:25 - 40:29እርሱም እዛ (መስበክ) ላይ መገንባት ትችላለህ፡፡
የሰንበት ትምህርት ቤት ውስጥ ጀምር፡፡ -
40:29 - 40:31ከሆኑ ዓመታት በኋላ የወጣቶች
መሪ ልትሆን ትችላለህ፡፡ -
40:31 - 40:36የወጣቶች መሪ ሆነህ ከሆኑ ዓመታት በኋላ
በየዓመቱ አንድ እሁድ ትሰብካለህ አለኝ፡፡ -
40:36 - 40:41እርሱ ያን ነገረኝ፡፡ እጄን ተመለከትሁ እናም
እንደዚህ አሠራር እያንዳንዱን ነገር ካደረግሁ፣ -
40:41 - 40:48በየዓመቱ አንድ እሁድ ለመስበክ እድል
ለማግኘት አምስት ዓመት ይፈጅብኛል፡፡ -
40:48 - 40:53በሆነ መልኩ ዐይኖቼን ከፈተው፡፡ በድንገት ዙሪያዬን
ተመለከትኩ በጣምም ደንግጬ ነበር! -
40:53 - 40:57ምክንያቱም በመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት ውስጥ
የነበሩ፣ እግዚአብሔርን ያውቁ የነበሩ ብዙ ሰዎች እዚህ ነበሩ፡፡ -
40:57 - 41:02ሕይወቱ ግን የት አለ? እነርሱ ይመጣሉ ብቻ
ይቀመጣሉም አያገለግሉምም፡፡ -
41:02 - 41:06ምንም እየሆነ አልነበረም!
የሆነ የተሳሳተ ነገር እንደነበረ አየሁ፡፡ -
41:06 - 41:10በዚያም ምክንያት እኔና ሚስቴ
ሌሎች ሰዎች አንድ -
41:10 - 41:12ቤተክርስቲያን ሲገነቡ ለመርዳት
ወደ ሌላ ከተማ ሄድን፡፡ -
41:12 - 41:17በዚያን ጊዜ ወጣቶች ነበርን በእሳት ላይም
ነበርን፡፡ በኛ ላይ ማንም አልነበረም፡፡ -
41:17 - 41:20ስለዚህ ማድረግ የፈለግነውን ያንኑ
ለማድረግ ነጻ ነበርን፡፡ -
41:20 - 41:27አስታውሳለሁ: “አሁን ነጻ ነን፣ አዎን!”
የመጀመሪያውን የእሁድ ስብሰባ ልናደርግ -
41:27 - 41:31እንደነበረ አስታውሳለሁ: “ምን እናድርግ?
አንተ ልትሰብክ ነው፡፡ -
41:31 - 41:35ኦህ፣ ጥሩ ሊሆን ነው! አንድን
ስብሰባ ልመራ ነው፣ ዉ!” -
41:35 - 41:38“ግን ደግሞ መብዓም ልንወስድ ፈለግን፡፡”
-
41:38 - 41:41“አዎ፣ ነገር ግን ዝም ብለን መብዓ መውሰድና
ከዚያም መስበክ አንችልም፡፡” -
41:41 - 41:46“አይሆንም፣ እንኳን በደህና መጣችሁ ብልና
አንዳንድ መዝሙሮችን ብዘምርስ፡፡ -
41:46 - 41:49ከዚያም አንዳንድ መረጃ ሰጥተን
ከዚያ መብዓ ብንሠበስብስ? -
41:49 - 41:54ከዚያም ተጨማሪ መዝሙሮች አሉን ከዚያም
ብሰብክስ?” “አዎ! ያን እናድርግ!” -
41:54 - 42:01ወረቀቱን አይቼ ይህ የተለየ አለመሆኑን!
እስካይ ድረስ በጣም ደስተኛ ነበርኩ -
42:01 - 42:05ይህ ጥለነው የመጣነው ያው ነው!
-
42:07 - 42:15እኛም መረዳት ያለብን ይህን ነው፡፡ ትቼ የወጣሁት
ደቀ መዛሙርት ማድረግ (ማፍራት) እፈልግ ስለነበረ ነው፡፡ -
42:15 - 42:19ያን መቀየር ፈልጌ ነበር፡፡ ነገር ግን አሮጌውን
ነገር መተው በራሱ አንድ ነገር ነበር፡፡ -
42:19 - 42:22አሮጌውን ነገር ከኔ ውስጥ ማውጣት ደግሞ
ሌላ ነገር ነው፡፡ -
42:22 - 42:27እንደ ሙሴ፣ እስራኤላውያንን ከግብፅ ማውጣት
ለእርሱ በጣም አስቸጋሪ አልነበረም፡፡ -
42:27 - 42:31ነገር ግን ግብፅን ከእነርሱ ውስጥ ማውጣት አስቸጋሪ ነበረ፡፡
እነርሱ ሁል ጊዜ ወደ ኋላ ይመለከቱ ነበር፡፡ -
42:31 - 42:38እኔም፣ ዳንኩኝ እና ወደ ቤተክርስቲያን መጣሁ
እናም ያን ትቼ ከወጣሁ ከአጭር ጊዜ በኋላ፣ -
42:38 - 42:43የሆነ አዲስ ነገር መገንባት ፈለግሁ፡፡ ደቀ መዛሙርቶች
ማድረግ (ማፍራት) ፈልጌ ነበር፡፡ ምን ሆነ? -
42:43 - 42:46አንዴ በድጋሜ ከአሮጌው ነገር ጋር ሆንኩ፡፡
-
42:46 - 42:50እንኳን ደህና መጣችሁ፣ አንዳንድ መዝሙረች፣
መረጃ፣ መብዓ፣ መዝሙሮች፣ -
42:50 - 42:58ከዛ ትሰብካለህ ከዛም ቁርባን ከምንወስድበት
የእሁድ ስብሰባ ጋር ሆንኩ (ended up with)፡፡ -
42:58 - 43:02ይህም ትቼው ከመጣሁት ጋር
አንድ አይነት ይመስል ነበር፡፡ -
43:02 - 43:06በመጀመሪያው ቤተክርስቲያን ውስጥ
ከምናነበው እጅግ በጣም የራቀ ይመስላል፡፡ -
43:06 - 43:10እነርሱ እንደዚያ ዓይነት ቅደም
ተከተል የላቸውም ነበር፡፡ -
43:10 - 43:15አሁን ግን ከብዙ ዓመታት በኋላ በዴንማርክ ውስጥ
ያ ቅደም ተከተል አለኝ፡፡ ለምን? -
43:15 - 43:18ምክንያቱም ከቤተክርስቲያኔ የኋላ ታሪክ የተነሣ፣
ከካቶሊክ ቤተክርስቲያን የተነሣ፡፡ -
43:18 - 43:26በሆነ መልኩ ቀጥሏል እኛም ሁላችን
የእነዚያ ባህሎች አካል ነን፡፡ የኔም ታሪክ -
43:26 - 43:29ያን ቦታ ትተን ወደ ሌላ ቦታ ሄድን በድጋሜም
ቤተክርስቲያን ተከላ ላይ ሠራን፡፡ -
43:29 - 43:31በእያንዳንዱ ጊዜም አንድ ጥቂት
ተጨማሪ ነገር ተማርሁ፡፡ -
43:31 - 43:37በሆነ መልኩ ግን፣ ከዚያ ሳጥን ውስጥ ሰብሮ ለመውጣት፣
ከባህሉ ውስጥ ሰብሮ ለመውጣት ቀላል አልነበረም፡፡ -
43:37 - 43:42በስተመጨረሻ ግን እግዚአብሔር አንድ ሕልም
ሰጠኝ እኔም ነጻነቱን ተለማመድሁ (experience)፡፡ -
43:42 - 43:47ነጻነቱን ስለማመድ (ስቀምስ)፣
በጣም ብዙ ነገረች ተቀየሩ፡፡ -
43:47 - 43:54እኛም ወደ ሌላ ከተማ ተንቀሳቀስን (ሄድን)
በዚያም የሆነው ነገር -
43:54 - 43:59እግዚአብሔር ወደ ምድረበዳ ወሰደን፡፡
ቤታችንን አጣን፣ ገንዘባችንን አጣን፡፡ -
43:59 - 44:03በዚያን ጊዜ ሚስቴ ታማ ነበር፣ በአልጋ ላይ
ተኝታ ነበር እኔም መሞት ፈልጌ ነበር፡፡ -
44:03 - 44:05ከአራት አመት በፊት ወይም
እዚያ አካባቢ ነበር ይህ የሆነው፡፡ -
44:05 - 44:10ለመሞት ዝግጁ ነበርኩ ምክንያቱም “እግዚአብሔር
ሆይ የት ነው ያለኸው?” እያልኩ እየጠየኩ ነበር፡፡ -
44:10 - 44:18በዚያ ጊዜ ሁሉን ነገር አጣን፡፡
ሁሉን ነገር ስናጣ ግን ኢየሱስን አገኘን፡፡ -
44:18 - 44:24እኔ የቤተክርስቲያን አባል ያልሆንኩበት
2 ወይም 1 ½ ዓመት ጊዜ ነበረኝ፡፡ -
44:24 - 44:27ስለዚህ ሁሉን ነገር ከውጪ ሆኜ እያየሁ ነበር፡፡
-
44:27 - 44:30ሁሉን ነገር ከውጪ ሆኜ ሳይ፣
-
44:30 - 44:33በድንገት ነገሮችን በአዲስ መልኩ ማየት ጀመርሁ፡፡
-
44:33 - 44:38ልክ መነጽሮቼ ከዐይኖቼ ላይ እንደወለቁ ዓይነት
እኔም ነገሮችን በአዲስ መልኩ አየሁ፡፡ -
44:38 - 44:43ያ ለኔ አዲስ ህይወት ፈጠረልኝ፡፡
እኔም አንድ ምስክርነት መናገር እችላለሁ፡፡ -
44:43 - 44:47በዚያን ጊዜ ለአርባ ቀናት እየፆምኩ ነበር፡፡
-
44:47 - 44:51አንድ ቀንም እግዚአብሔር ተናገረኝ እንዲህም
አለ: “ቶርበን” እኔም: “ምን!” አልኩ፡፡ -
44:51 - 44:56“ወደ ኔይስትቬድ ሂድ”፣ በሌላኛው
የዴንማርክ ጫፍ ያለ ከተማ ነው፡፡ -
44:56 - 45:02የተናገረኝ እግዚአብሔር እንደሆነ አውቄ ነበር እኔም
እያለቀስኩ ወደ ቤት ሄድኩ፡፡ “ኦህ ወደ ኔይስትቬድ ልንሄድ ነው” -
45:02 - 45:05ያ ለኔ በጣም ጠንካራ ነበር ስለዚህ ወደ
ኔይስትቬድ ሄድን፡፡ -
45:05 - 45:10እዚያ ሄድኩና: “እግዚአብሔር፣ አሁን እዚህ ነኝ
ምን እንዳደርግ ነው የምትፈልገው?” አልኩ፡፡ -
45:10 - 45:14እግዚአብሔርን እየተጠባበቅሁና እየጸለይኩ
በዚያው አካባቢ ተዘዋወርኩ፡፡ -
45:14 - 45:18ከዚያም በእሁድ በዚያ አንድ ትንሽ የመጥምቃውያን
ቤተክርስቲያን ነበረ እዚያም ተናገርሁ፡፡ -
45:18 - 45:20እዚያ ፓስተር (እረኛ) የሆነ
አንድ ጓደኛ አውቃለሁ፡፡ -
45:20 - 45:23እዚያም አንድ ሰው ወደኔ መጣ እኔም ጸለይኩለት፡፡
-
45:23 - 45:28ጉልበቱ ላይ አንድ ችግር ነበረበት ከአንድ ሳምንት
በኋላም [በሆስፒታል] ሊታከም[ቀዶ ጥገና ሊደረግለት] ነበረ፡፡ -
45:28 - 45:30ለእርሱ ጸለይኩለት እግዚአብሔርም ፈወሰው፡፡
-
45:30 - 45:33ያለምንም ችግር ደረጃዎችን
መውጣትና መውረድ ቻለ፡፡ -
45:33 - 45:37ከስብሰባው በኋላ ወደኔ መጣ፡፡
“ቶርበን፣ ላናግርህ ያስፈልገኛል፡፡ -
45:37 - 45:40እግዚአብሔር መቼ ነው ወደ ኔይስትቬድ
ስለመሄድ የተናገረህ?” አለ፡፡ -
45:40 - 45:42እኔም ተመለከትኩት:
-
45:42 - 45:48“የመጀመሪያው ከሰዓት በኋላ ሜዳው ላይ በ9ኝ
ሰዓት እየጸለይኩ ሳለ፡፡ ለምን [ጠየቅኸኝ]? ” -
45:48 - 45:52እርሱም አለ: “ቶርበን ይህ አስገራሚ ነው፣
ዌብሳይትህን ያገኘሁት ሰኞ ነበር፡፡ -
45:52 - 45:56እኔም ደግሞ ሰኞ፣ ማክሰኞ እና ረቡዕ ወደ
እግዚእብሔር እየጸለይኩ ነበር፡፡” -
45:56 - 46:01“እግዚአብሔር ሆይ፣ እኔ እፈወስ ዘንድ እርሱ ለኔ
መጸለይ እንዲችል ቶርበንን ወደ ኔይስትቬድ ላከው፡፡” -
46:01 - 46:05እኔም እንዲህ አልኩ: “ምን?”፡፡
ያን ስሰማ እንዲህ ብዬ አሰብኩ: -
46:05 - 46:11“ዉ-ኦው! እዚህ በሌላኛው የዴንማርክ ጫፍ ሆኜ
እየጸለይኩኝ፡፡ እግዚአብሔር ተናገረኝ:” -
46:11 - 46:17“እዚያ ሂድ እኔም ሄድኩ ምክንያቱም
ይህ ሰው እየጸለየ ነበረ እርሱም ተፈወሰ፡፡” -
46:17 - 46:21ወደ ቤት እየሄድኩ ሳለ ለሚስቴ እንዲህ አልኳት:
-
46:21 - 46:25“የምንፈልገው ይህን ነው! በመንፈስ ቅዱስ
እየተመራን ያለንበትን ይህን ሕይወት፡፡” -
46:25 - 46:29አሁን እንደዚህ ዓይነት በመቶዎች የሚቆጠሩ
ምስክርነቶች አለኝ፡፡ -
46:29 - 46:35መንፈስ ቅዱስ በዕለት ተዕለት ሕይወታችን እንዴት
እየመራንና [በምክር] እያቀናጀን እንዳለ፡፡ -
46:35 - 46:41ከእነዚያ የባህል ሳጥኖች ውስጥ ሰብሮ መውጣት
ስጀምር፣ ወዲያውኑ ማን እንደነበርሁ አየሁ፡፡ -
46:41 - 46:45ካህን ነበርሁ፣ በመንፈስ ቅዱስ ተሞልቼ ነበር፡፡
እኔ የእግዚአብሔር መቅደስ ነበርኩ፡፡ -
46:45 - 46:52እግዚአብሔር በዕለት ተዕለት ሕይወት ሊጠቀምብኝ ይችላል!
ያም ወደ ሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ተመልሼ እንድመጣ ረዳኝ፡፡ -
46:52 - 46:54አብሬው (አብሬያት) ስሠራና ሳሰለጥነው
የነበረ እያንዳንዱ ሰው ከዚያን ጀምሮ -
46:54 - 46:58ይህን ትምህርት እየሰጠኋቸው እነርሱም
ተመሳሳይ ልምምድ አግኝተዋል: -
46:58 - 47:01ከእነዚያ ባህሎችና የአዕምሮ-ቅንብሮች (mind-sets)
ውስጥ ሰብረው ሲወጡ፣ -
47:01 - 47:06በሐዋርያት ሥራ ውስጥ የምናነብለትን
ሕይወት ወዲያውኑ መለማመድ ጀመሩ፡፡ -
47:06 - 47:11ይህ ነው ትምህርቴ፡፡ ብዙው አስተምህሮቴ
ምድረበዳ ሄደን ነገሮችን በአዲስ መልኩ -
47:11 - 47:17ካየንበትና ከእነዚያ ባህሎች ሰብረን
ከወጣንበት ከዚያ ጊዜ የመጣ ነው፡፡ -
47:17 - 47:26ከመጀመሪያው ይህን ማለት እፈልጋለሁ: ቤተክርስቲያንን
እወዳለሁ፣ ከቤተክርስቲያን ተቃራኒ አይደለሁምም፡፡ -
47:26 - 47:32ነገር ግን አንድ ተሐድሶ ማየት እፈልጋለሁ፡፡
እንደ ሉተርም፣ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን: -
47:32 - 47:37ሉተር የካቶሊክ ቤተክርስቲያንን ለማደስ ሲጀምር
-
47:37 - 47:41ቤተክርስቲያንን ለማጥፋት
ከሰይጣን የተላክ ነበር አሉት፡፡ -
47:41 - 47:44ማርቲን ሉተር ከቤተክርስቲያን በተቃራኒ
እንዳልነበረ ዛሬ ግን አውቀናል፡፡ -
47:44 - 47:48ሊያድሳት ብቻ ነበር የፈለገው፡፡
እኔም ከቤተክርስቲያን በተቃራኒ አይደለሁም፣ -
47:48 - 47:50ቤተክርስቲያንን ማደስ እፈልጋለሁ፡፡
-
47:50 - 47:54ነገር ግን እኔ ስለቤተክርስቲያን ያለኝ ዕይታ
ስለቤተክርስቲያን ካሉ ሌሎች ዕይታዎች በጣም የተለየ ነው፡፡ -
47:54 - 47:59ዛሬ በብዙ ቤተክርስቲያኖች እየተናገርኩ ነው:
በፔንቴኮስታል፣ በባፕቲስት (መጥምቃውያን) እና -
47:59 - 48:06በተለያዩ ዓይነቶች ቅንብሮች(አሠራሮች) ውስጥ፡፡ እዚያ
መናገር እችላለሁ በሆነ መልኩም ደግሞ [ቅንብሩን] አከብራለሁ፡፡ -
48:06 - 48:11ነገር ግን ይህን አምናለሁ ደቀ መዛሙርቶች በማፍራት
ስኬታማ (ፍሬያማ) መሆን የእውነት በእርግጥ ከፈለገን፤ -
48:11 - 48:15ወደታች መሄድና መሠረቱን መመልከት አለብን፡፡
-
48:15 - 48:17መሰረቱን መቀየር አለብን፡፡
-
48:17 - 48:26አንድ ቤተክርስቲያን ባላቸው የብር መጠን ጤናማ
ቤተክርስቲያን መሆናቸውን ማየት አትችሉም! -
48:26 - 48:30አንድ ቤተክርስቲያን ምን ያህል መልካም እንደሆነች
ባላቸው የአባላት ቁጥር ማየት አትችሉም፡፡ -
48:30 - 48:33ወይም እሁድ ምን ያህል ሰዎች እየመጡ
ነው በሚለው ማየት አትችሉም፡፡ -
48:33 - 48:38ቤተክርስቲያኒቷ ባላት የእንቅስቃሴ
ብዛት አታዩትም፡፡ አይደለም! -
48:38 - 48:43በተለይም እሁድ እየሆነ ባለው ልታዩት አትችሉም፡፡
-
48:43 - 48:46ምክንያቱም እሁድ ሁሉም ሰው እየሳቀ ነው
ሁሉ ነገርም መልካም ይመስላል፡፡ -
48:46 - 48:52አይደለም፣ የሆነ ነገር መልካም እና ጤናማ እንደሆነ
ማየት ከፈለጋችሁ በፍሬያቸው ማየት ትችላላችሁ፡፡ -
48:52 - 48:54ደቀ መዛሙርቶችን ይፈጥራሉ (ያፈራሉ)?
-
48:54 - 49:01ሰዎች ኢየሱስን ያፈቅራሉ ይከተሉታል
ቃሉንስ በድርጊትም ጭምር ይታዘዛሉ? -
49:01 - 49:05የእርሱን ቃሎች ይታዘዛሉ?
ከኢየሱስ ጋር ስላለ ህይወት ስናወራ፣ -
49:05 - 49:10አሁድ ጠዋት ብቻ አይደለም፣ ሰኞም፣
ማክሰኞም፣ ረቡዕም፣ ሐሙስም እና ከዛም በኋላ፡፡ -
49:10 - 49:13ስለዚህ አንድ ቤተክርስቲያን ጥሩ
ቤተክርስቲያን መሆኗን ለማየት ከፈለጋችሁ፤ -
49:13 - 49:17ሰዎች አርብ ምን እንደሚያደርጉ ተመልከቱ፣ ወጣት
ሰዎች አርብ ምሽት ምን እንደሚያደርጉ ተመልከቱ፡፡ -
49:17 - 49:20ጎልማሶች፣ ሽማግሌ ሰዎች ረቡዕ ከሰዓት
ምን እንደሚያወሩ ተመልከቱ፡፡ -
49:20 - 49:22ሰዎች አንድ ላይ ሲሆኑ
ምንድን ነው የሚያደርጉት? -
49:22 - 49:28ከአፋቸው እየወጣ ያለው
የእግዚአብሔር ቃል ኢየሱስ ነው ወይስ መጥፎ ቀልዶች? -
49:28 - 49:34ዛሬ እያደረግሁት ባለው ነገር በጣም ደፋር ነኝ
ምክንያቱም ፍሬዎቹን አያለሁ፡፡ -
49:34 - 49:39ሰዎች የኢየሱስ ደቀመዛሙርት እየሆኑ ነው፡፡
ሰዎች እያደጉ ነው፡፡ -
49:39 - 49:44እናም የዚህን ተሐድሶ ማየት እፈልጋለሁ፡፡
አንድ ተሐድሶ ማየት እፈልጋለሁ፡፡ -
49:44 - 49:48ዛሬ ብዙ ካህናትም ደግሞ ያን ተሐድሶ
ማየት እንደሚፈልጉ አምናለሁ፡፡ -
49:48 - 49:53ምክንያቱም እዚህ ቅንብር (system) ውስጥ
እየሞቱ ያሉ ብዙ ካህናትን ተገናኝቻለሁ፡፡ -
49:53 - 49:58እነርሱ ደቀ መዛሙርቶችን ማድረግ (ማፍራት) ስለፈለጉ
ጀምረውታል፣ ነገር ግን በእሁድ ስብሰባ ተጠናቀቀ (end up)፡፡ -
49:58 - 50:03እሁድ ስብሰባ፣ ረቡዕ ስብሰባ፣
እሁድ ስብሰባ እናም ሕይወት (ኑሮ) ሄደ፡፡ -
50:03 - 50:07ሰዎቹም ከዛ በኋላ እያደጉ አልነበረም
በሆነ መልኩም እየተገደሉ ነበር፡፡ -
50:07 - 50:13በባህላዊ መልኩም ደግሞ ካህን ነበርኩ
ህይወቴም ከኔ እየወጣ ነበር፡፡ -
50:13 - 50:19በእርግጥ ከባድ ነበር፡፡ አሁን ግን፣ መንገዱን
በመቀየር በጣም ብዙ ነገሮች ተቀየሩ፡፡ -
50:19 - 50:22ስለዚያ አንድ መጽሐፍ አለኝ: “የመጨረሻው ተሐድሶ”፡፡
-
50:22 - 50:26ድኅረገፄ ላይ ልታዩት ትችላላችሁ፡፡
ያን መጽሐፍ እንዲያነቡት ሰዎችን አበረታታለሁ፡፡ -
50:26 - 50:32የበለጠ ትንተና ውስጥ የእውነት መሄድ ከፈለግህ
“የመጨረሻው ተሐድሶ” መጽሐፌን አንብብ፡፡ -
50:32 - 50:37በ Amazon.com ድኅረገፅ ላይ እና በሌሎች ቦታዎች
ላይ እንደ eBook ልትገዛው (ዢው) ትችላለህ (ትችያለሽ)፡፡ -
50:37 - 50:40ኤልክትሮኒክ መጽሐፉን ወይም መደበኛውን
መጽሐፍ ልታገኙ የምትችሉበት -
50:40 - 50:44አንድ ማገናኛ (a link) በድኅረገፄ
www.thelastreformation.com ላይ አለኝ፡፡ -
50:44 - 50:48“የመጨረሻው ተሐድሶ” ን እንድታነብ አበረታታሃለሁ
"The Last Reformation" እንድታነቢ አበረታታሻለሁ -
50:48 - 50:52ምክንያቱም ይህ በዛ ውስጥ እየወሰድኳችሁ
እና ለምን እያደረግነው እንደሆነና -
50:52 - 50:55ምን እያደረግን እንደሆነ እያሳኋችሁ
ያለሁት የታሪኩ አንዳንድ ክፍል ነው፡፡ -
50:55 - 51:04ይህን ማለት እፈልጋለሁ: ስለዚህ ካወራችሁ፣ ችግሩ
የቤተክርስቲያን አሠራር (ቅንብር) ብቻ አይደለም፤ -
51:04 - 51:09እያደረግን ያለውን ለምንድን ነው እያደረግነው
ያለው፡፡ ችግሩ ቲዖሎጂያችንም ጭምር ነው፡፡ -
51:09 - 51:15ምክንያቱም፣ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን በጣም ብዙ
ነገሮችን ያጡበት ቲዖሎጂ እንዳላት እናያለን፡፡ -
51:15 - 51:20ከዛ በእምነት መጽደቅ፣ የአማኞች ጥምቀት፣ መቀደስ፣
-
51:20 - 51:24በመንፈስ ቅዱስ መጠመቅ እና ሌሎችም መጡ፡፡
-
51:24 - 51:27እግዚአብሔር ግን እነዚያን እውነቶች
በድጋሜ የፈጠራቸው -
51:27 - 51:32ሰዎች ከእውነቱ ጋር በየራሳቸው ሳጥን
ውስጥ እንዲቀመጡ አይደለም፡፡ -
51:32 - 51:35ዛሬ ብዙዎች፣ በተለይም እንደ
ዴንማርክ [ባሉ] በሉተራን አገር -
51:35 - 51:40እኛ ሉተራን እንደሆንን ያምናሉ እና:
“ኦህ፣ በሉተራን ቤተክርስቲያን ውስጥ -
51:40 - 51:44ሁሉም ነገር ስላለን መንፈስ ቅዱስ አያስፈልገንም፡፡”
-
51:45 - 51:50ነገር ግን እንደዛ አይደለም ምክንያቱም
እያንዳንዱ ነገር አንድ እውነት ነው፡፡ -
51:50 - 51:53የመጨረሻው ነገር ከሁሉም የተሻለ
ምርጥ ነው እያልኩ አይደለም፣ -
51:53 - 51:58ምክንያቱም የፔንቴኮስታል ቤተክርስቲያን
ከሜቶዲስቶች የሆነ ነገር በእርግጥ መማር ትችላለች -
51:58 - 52:02ወደ በእምነትና በቅድስና መቀደስ ሲመጣ፡፡
-
52:02 - 52:05ስለዚህ ይህ ምርጡ ነው አልልም፡፡
አልልም፡፡ -
52:05 - 52:11እያንዳንዱ እውነት አንድ ላይ ሆኖ
ሲመጣ ልናየው እንዳለ አምናለሁ፡፡ -
52:11 - 52:15ነገር ግን እነኚህ ትልልቅ የእምነት
ወገኖች በአንድ ላይ ሆነው አንድ በመሆን -
52:15 - 52:20ወደ አንድነት አይመጣም፡፡ አይመጣም፣
ምክንያቱም ያን ማድረግ አትችሉም፡፡ -
52:20 - 52:25ብዙ ቤተክርስቲያኖች በድጋሜ ወደ
ካቶሊክ ቤተክርስቲያን እያዘነበሉ ያሉበት -
52:25 - 52:28የሐሰት መነቃቃት ሲሆን ዛሬ [ላይ] እያየን ነው፡፡
-
52:28 - 52:31የፔንቴኮስታል ካህናት እንዴት ወደ
ካቶሊክ ቤተክርስቲያን -
52:31 - 52:33ለማዘንበል መጀመራቸው አስደንግጦኛል፡፡
-
52:33 - 52:37የቤተክርስቲያን አባቶች ብለው ይጠሩታል፡፡
-
52:37 - 52:40ወደ እነዚያ ባህሎች አትመለሱ…
በዚህ ፈንታ ወደ ሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ፣ -
52:40 - 52:43ወደ መጽሐፍ ቅዱስ ተመለሱ፡፡
-
52:43 - 52:46እነርሱ ግን ወደ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን እያዘነበሉ ነው
-
52:46 - 52:49ይህም አሁን ሲሆን እያየነው ያለው
ሐሰተኛው መነቃቃት ነው፡፡ -
52:49 - 52:53ጠብቁ ብቻ፣ በቅርቡ ወደፊት በጣም የበለጠ፣
የበለጠ ሊሆን ነው፡፡ -
52:53 - 52:57ነገር ግን እውነተኛው መነቃቃት
ሰዎች ከእነዚያ ውስጥ ሊወጡ ነው፡፡ -
52:57 - 53:00ሳጥኖቹም ሊወድቁ ነው፡፡
-
53:00 - 53:03ከዚያም እኛ እንደ አንድ ሕዝብ (ሰዎች) ልንተባበር ነው፡፡
-
53:03 - 53:07በጎዳና ላይ እና በቤታቸው ውስጥ
ከሰዎች ጋር ከተገናኛችሁ -
53:07 - 53:12ግንባራቸው ላይ ምንም የለም--
ፔንቴኮስታል ወይም መጥምቃውያን፡፡ አይደለም! -
53:12 - 53:17አንተ የእውነት የኢየሱስ ደቀ መዝሙር ነህ እናም እግዚአብሔር
እንድናደርገው የሚፈልገው ይህ ነው ብዬ አምናለሁ: -
53:17 - 53:22መማር እንድንችልና ሁሉን ነገር ትክክል እንድናደርግ
እኛን እንደ አንድ ሕዝብ ማቀናጀት፡፡ -
53:22 - 53:25ምክንያቱም አንድ እውነት ሊኖራችሁ ስለምትችሉ፡፡
-
53:25 - 53:30ነገር ግን ያ እውነት ብቻ ቢኖራችሁና ሌላኛው
እውነት ባይኖራችሁ፤ ስህተተኞች ናችሁ፡፡ -
53:30 - 53:38አዎ፣ አንተ በእምነት ጸድቀሃል፣ ነገር ግን
ኢየሱስ ሰዎችን ማጽደቅ አላለም፡፡ -
53:38 - 53:46አይደለም፣ እርሱ ያለው ሰዎች ይታዘዙኝ ዘንድ ውጡና
ሰዎችን ደቀ መዛሙርቴ እንዲሆኑ አድርጓቸው፡፡ -
53:46 - 53:52እርሱን ለመታዘዝም አሮጌውን ህይወት መቅበር
አለብን ደግሞም ቅዱስ ህይወት ልንኖር ያስፈልገናል፡፡ -
53:52 - 53:57የዘላለም ሕይወት ላይ ልናተኩር ያስፈልገናል፣
መንፈስ ቅዱስ ያስፈልገናል፣ -
53:57 - 54:06ስጦታዎቹ ያስፈልጉናል፣ የኢየሱስ ተከታይና
ደቀ መዝሙር ወደ መሆን ሲመጣ፡፡ -
54:06 - 54:14ላሳያችሁ ብቻ እፈልጋለሁ፣ የቲዖሎጂ ምሳሌ
ለመውሰድ፣ እንዴት መጥፎ ነው፡፡ -
54:14 - 54:23አስር አመት የሆናቸው አስር ሕፃናት ብወስድ
እኔም አንድ መጽሐፍ ቅዱስ ብሰጣቸው፡፡ -
54:23 - 54:27እኔም ወንጌላትንና የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍን
እንዲያነቡ እነዚያን አስር ሕፃናት ብጠይቃቸው፡፡ -
54:27 - 54:31ከዛም አንድ ሰው መቼ ነው የሚጠመቀው
ብዬ ጠየቅኳቸው? -
54:32 - 54:38ወደ እምነት ከመጣ በኋላ የመጀመሪያው
እሁድ [ዕለት] ነው? ከሆኑ ወራት በኋላ? -
54:38 - 54:41በቤተክርስቲያን ውስጥ አንዳንድ ትምህርት እንደተቀበሉ?
-
54:41 - 54:46ወይስ ከብዙ ዓመታት በኋላ ለመጠመቅ
ዝግጁ እንደሆኑ ሲሰማቸው? -
54:46 - 54:51ሕፃናቱ የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍን
ካነበቡ ይመለከቱኝና እንዲህ ይላሉ: -
54:51 - 54:55ከእነዚህ አንዳቸውም አይደለም፣ ነገር ግን
ወዲያውኑ [ያመኑ] ያንኑ ቀን፣ ለምን? -
54:55 - 55:01ምክንያቱም ይህ በጣም ግልፅ ነው፣ በጣም ግልፅ ከመሆኑ
የተነሣ የአስር ዓመት ሕፃናት [እንኳ] ሊያዩት ይችላሉ: -
55:01 - 55:06በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ ወደ እምነት
የመጣ እያንዳንዱ ሰው ያንኑ ቀን ተጠምቋል፡፡ -
55:06 - 55:12እያንዳንዱ ሰው ንስሐ ገባ እናም ተጠመቀ
እና መንፈስ ቅዱስን ተቀበለ፡፡ -
55:12 - 55:18መጀመሪያው ነበረ እና ለአስሩ
ሕፃናት በጣም ግልፅ ነበረ፡፡ -
55:19 - 55:29ነገር ግን ከእያንዳንዱ የእምነት ወገን
አምስት በጣም ንቁ ሰዎችን ብወስድ፣ -
55:29 - 55:33ግሪክ እና ዕብራይስጥ ማንበብ የሚችሉ፣
-
55:33 - 55:40እና ለብዙ ዓመታት ቲዖሎጂ ሲያጠኑ
የነበሩ እና ያንኑ ጥያቄ ብጠይቃቸው: -
55:40 - 55:43“አንድ ሰው መቼ ነው የሚጠመቀው?”
-
55:43 - 55:47እነርሱ አምስት የተለያዩ መልሶች ይሰጡኛል፡፡
-
55:47 - 55:50የት ነው ሲያጠኑ የነበረው የሚለው ይወስነዋል፡፡
-
55:50 - 55:55ከመልሶቹ አንዳቸውም እውነቱ አይደሉም፡፡
-
55:55 - 55:58ሰዎችን ያንኑ ቀን ማጥመቅ?
አንዳቸውም፡፡ ለምን? -
55:58 - 56:00ምክንያቱም ይህ የእነርሱ ሳጥኖቻቸው
ውስጥ አይገባም (አይገጥምም)፡፡ -
56:00 - 56:05ከሃይማኖታችን የተነሣ የእግዚአብሔርን ቃል በሆነ
መልኩ ከኃይል ውጪ አድርገን ወስደነዋል፣ -
56:05 - 56:07ከባህሎቻችን የተነሣ፡፡
-
56:07 - 56:11ምክንያቱም ሰዎችን [በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ባመኑበት]
በዚያው ቀን ማጥመቃችን -
56:11 - 56:13በዚህ የቤተክርስቲያን ወገን ሳጥን ውስጥ አይገጥምም፡፡
-
56:13 - 56:16ምክንያቱም እኛ የምንፈልገው ቤተክርስቲያን
ውስጥ እንዲሆን ነው፣ ስብሰባ ላይ፣ -
56:16 - 56:18የተቀናጀም [ደግሞ] መሆን አለበት፡፡
-
56:18 - 56:22በዚያ ምክንያት ኃይሉን እያጣን ነው
ሕይወቱንም እያጣን ነው፡፡ -
56:22 - 56:27ምክንያቱም እግዚአብሔር ባህሎቻችንን አያጸናም፣
እርሱ የራሱን ቃል ነው የሚያጸናው፡፡ -
56:27 - 56:30ሰዎች [በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ባመኑ] በዚያው ቀን
ማጥመቅን-ተለማምጃለሁ [አጥምቄአለሁ]፣ -
56:30 - 56:33በዚያም መንፈስ ቅዱስ እየወረደ
ስለነበር በዙሪያ [በአካባቢው] ያሉ ሰዎች -
56:33 - 56:37ማንም ሰው ሳይጸልይላቸው ወዲያውኑ
በልሳኖች መናገር ጀምረው ነበር፡፡ ለምን? -
56:37 - 56:40ምክንያቱም እግዚአብሔር ይህን ወዶታል!
እግዚአብሔር ቃሉን ያፈቅራል! -
56:40 - 56:44እኛ እርሱን ስንታዘዘውና ስናከብረው እንዲሁም እርሱ
እንድናደርገው የጠራንን ስናደርግ እግዚአብሔር ይህን ይወዳል፡፡ -
56:44 - 56:47ባህሎቻችን እንድናደርገው
የነገሩንን አይደለም [የምናደርገው]፡፡ -
56:47 - 56:52ስለዚህ አያችሁ ግሪክና ዕብራይስጥ
የሚችሉ እነዛ ትልልቅ ጎበዝ ሰዎች፣ -
56:52 - 56:58ቃሉ እያለ ያለውን ማየት አይችሉም፡፡
አስር ሕፃናት ግን ሊያዩት ይችላሉ፡፡ -
56:58 - 57:04ሁሉም ስለባህሎች እንደሆነ፣ ወይም ሁሉም ስለ እውቀት፣
ሁሉም ስለ ትምህርት እንደሆነ በተደጋጋሚ ብዙ ጊዜያት አምነናል፡፡ -
57:04 - 57:05በተደጋጋሚ ብዙ ጊዜያት አምነናል፡፡
-
57:05 - 57:10ዛሬ በዓለም ዙሪያ በቤተክርስቲያን ውስጥ ያሉ ብዙ
ሰዎች እኔ ማምለክ ከፈለግሁ ወይም እግዚአብሔርን -
57:10 - 57:19ማገልገል ከፈለግሁ ወደ መጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት በቃ
መሄድ አለብኝ ብለው ያስባሉ፡፡ ስህተት! ሐቀኛ ለመሆን፣ ስህተት! -
57:19 - 57:25በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ፣ እነርሱ የመጽሐፍ ቅደስ ትምህርት
ቤት ሄደው ነበር? አልሄዱም! ኢየሱስን ያውቁ ነበር? አዎ -
57:25 - 57:29በጣም ብዙ እውቀት ነበራቸው? አዎ፡፡ ነገር ግን ከኢየሱስ ጋር
አንድ ላይ በመሆን ነበር ይህን ያገኙት፣ -
57:29 - 57:31በመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት
ውስጥ በማጥናት አልነበረም፡፡ -
57:31 - 57:36የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት በግድ ስህተት ነው አላልኩም
ነገር ግን ከመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት ጋር ያለው ስህተት -
57:36 - 57:39አንተ ከመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት ስትጨርስ፣
-
57:39 - 57:42መጽሐፍ ቅዱስን በተለያዩ መነጽሮች ታነባለህ፡፡
-
57:42 - 57:48ለምሳሌ፣ ቲዖሎጂ ሲያጠና የነበረ አንድ
ሰው ብገናኝ [ገና] ከእርሱ ጋር ሳልነጋገር -
57:48 - 57:51ይህ ሰው ምን እንደሚያምን ልነግራችሁ እችላለሁ፡፡
-
57:51 - 57:54እርሱ የት ሲያጠና እንደነበር ብቻ ነው
ማወቅ ያለብኝ፡፡ -
57:54 - 57:58በሉተራን ቤተክርስቲያን ውስጥ ሲያጠና ከነበረ:
“ኦህ፣ አንተ ይህን እና ይህን ታምናለህ..” -
57:58 - 58:00በሜቶዲስት ቤተክርስቲያን ውስጥ ሲያጠና
ከነበረ “አንተ ይህን እና ይህን ታምናለህ፡፡ ” -
58:00 - 58:05በመጥምቃውያን ቤተክርስቲያን ውስጥ ሲያጠና ከነበረ:
“አንተ በዚህ እና በዚህ ታምናለህ”፡፡ ማየት ቻላችሁ? አያችሁት? -
58:05 - 58:13በሆነ መልኩ እንዲህ ነው:
ስንድን ወይም ስንቧደን፣ -
58:13 - 58:16በአንድ ቤተክርስቲያን ወገን ውስጥ፣ በአንድ ቤተክርስቲያን
ቅንብር ውስጥ እንድናለን ወይም እንቧደናለን፡፡ -
58:16 - 58:23በተደጋጋሚ ብዙ ጊዜም፣ ያደግንበት ቤተክርስቲያን
ብቸኛው እውነት ነው ብለን እናምናለን፡፡ ወይም የጀመርንበት፡፡ -
58:23 - 58:29ምክንያቱም የምናየው ነገር ሁሉ እያደረግነው
ያለው ነገር እውነቱ እንደሆነ ይመስላል፡፡ -
58:29 - 58:34መጽሐፍ ቅዱስን ከእኛ በጣም በተሻለ
የሚያውቁ ንቁ (ጎበዝ) ሰዎች በዙሪያችን አሉን፡፡ -
58:34 - 58:36ስለዚህ በዚያ ምክንያት [እያደረግነው ያለው ነገር]
እውነቱ መሆን አለበት፡፡ -
58:36 - 58:39ነገር ግን ሁሉም ሰው በዙሪያው መጽሐፍ ቅዱስን
የሚያውቁ ንቁ (ጎበዝ) ሰዎች እንዳሉት ረስተናል፡፡ -
58:39 - 58:44ሁሉ ሰውም እያደረጉት (እያደረግሁት)
ያለው ነገር እውነቱ ነው ብሎ ያምናል፡፡ -
58:44 - 58:49በተደጋጋሚ ግን ማየት አንችልም፡፡ ምክንያቱም የምናነበው
በእነዚህ መነጽሮች ውስጥ (በኩል) ስለሆነ፡፡ -
58:49 - 58:56በብዙ መልኮች በጣም ንቁ (ጎበዝ) የሆኑ በሉተራን አገልግሎት
ውስጥ ካህናት የሆኑ ጓደኞች እኔም አሉኝ፣ -
58:56 - 59:00ወደ ጥምቀት ሲመጣ (ጥምቀትን አስመልክቶ)
ግን ማየት አልቻሉም፡፡ -
59:00 - 59:05እነርሱ እያሉ ያሉትን ሳነብ… እነርሱ አንድ ሥራ ያለባቸው
ትምህርት ቤት ውስጥ አስተማሪ ብሆን ኖሮ፣ -
59:05 - 59:12ዝቅተኛውን ውጤት እሰጣቸው ነበር፡፡
ለምን? -
59:12 - 59:16ምክንያቱም [እያሉ ያሉት ነገር] በጣም
መጥፎ ነው፣ ወደ ቲዖሎጂያቸው ሲመጣ፡፡ -
59:16 - 59:20በብዙ ሌሎች መንገዶች እነርሱ ጠንካራ ናቸው፣
ነገር ግን ወደዛ ሲመጣ በጣም መጥፎ ነው፡፡ -
59:20 - 59:25ከመነፅሮቻቸው የተነሣ ሊያዩት አልቻሉም፡፡
ወይም እነርሱ ለማየት ፈርተዋል፡፡ -
59:25 - 59:32ምክንያቱም በድንገት ካዩት፣ እና
በጥምቀት ላይ ዕይታቸውን ከቀየሩ፣ ለምሳሌ፣ -
59:32 - 59:36ከዚያ እነርሱ ሥራቸውን፣ ጓደኞቻቸውንና
ገንዘባቸውን ሊያጡ ነው፡፡ -
59:36 - 59:42ከእንግዲህ ሳጥኑ ውስጥ ስላልሆኑ
እነርሱ ሁሉንም ነገር ሊያጡ ነው፡፡ -
59:42 - 59:46ችግሩ ይህ ነው፣ ትክክለኛውን ቲዖሎጂ
እንዳናገኝና እግዚአብሔርን እንዳናውቅ -
59:46 - 59:51በተደጋጋሚ ያስተጓጉሉናል፡፡
ሳጥኖቻችን! ሳጥኖቻችን! -
59:51 - 59:55ከሳጥኑ ጋር ችግር ባይኖር ኖሮ፣ ምን ያህል
ብዙ ጊዜ በተደጋጋሚ፣ ሁል ጊዜ እናይ ነበር፣ -
59:55 - 59:59መጽሐፍ ቅዱስን የሚያነብ አንድ ካህን:
“ሄይ፣ አጥማቂ(መጥምቃዊ) ሆንኩ!” -
59:59 - 60:03ወይም ስለ መንፈስ ቅዱስ የሚያነብ አንድ
መጥምቃዊ: “ኦህ፣ ፔንቴኮስታል ሆንኩ፡፡” -
60:03 - 60:06ነገር ግን ምን ያህል በተደጋጋሚ ነው ያን የምናየው?
በጣም በተደጋጋሚ (ብዙ ጊዜ) አይደለም፡፡ -
60:06 - 60:11አብዛኛውን ጊዜ፣ ድናችሁ የገባችሁበት
የቤተክርስቲያን ቅንብር (አሠራር)፡፡ -
60:11 - 60:17ያደጋችሁበት [አሠራር] በሕይወታችሁ
ዘመን በሙሉ በዚያው ትቀጥላላችሁ፡፡ -
60:17 - 60:23እውነቱና እውነቱ ብቻ ያላት በትክክለኛዋ
ቤተክርስቲያን ወገን ውስጥ ስላደጋችሁ -
60:23 - 60:26በጣም እድለኛ እንደሆናችሁ ታምናላችሁም፡፡
-
60:26 - 60:29ማንኛውም [ሰው] ብቻውን እውነቱ ብቻ
አለው ብዬ አላምንም፡፡ -
60:29 - 60:34መላውን እውነት ማግኘት ከመቻላችን በፊት ከእያንዳንዳቸው
[የቤተክርስቲያን ወገኖች] ከእውነቱ አንዳንዱን -
60:34 - 60:36ማግኘት አለብን ብዬ አምናለሁ፡፡
-
60:36 - 60:40ስለዚህ፣ ስለ ቲዖሎጂ ብቻ አይደለም ለማለት እፈልጋለሁ፡፡
-
60:40 - 60:43መነጽሮቹን ከአንተ (ከአንቺ) ላይ በእርግጥ
የእውነት ስለማውለቅ ነው፡፡ -
60:43 - 60:47ከሰዎች ጋር ቲዖሎጂ መነጋገር (መወያየት)
አልፈልግም፣ ያን በፊት (ድሮ) አድርጌዋለሁ፡፡ -
60:47 - 60:50በንግግሮች (በውይይቶች) በጣም ብዙ
ጊዜ ማባከን አልፈልግም፡፡ -
60:50 - 60:54ለማሰልጠንና እንደዚህ ዓይነት ትምህርት
ለማድረግ ሰዓቱን መጠቀም እፈልጋለሁ፣ -
60:54 - 60:59ስለዚህ ሰዎች መነፅሮቻቸውን ከላያቸው ላይ ማውለቅ
ይችላሉ፣ እናም መንፈስ ቅዱስ እያስተማራቸው -
60:59 - 61:02ለራሳቸው መጽሐፍ ቅዱስን ማንበብ ይጀምራሉ፡፡
-
61:02 - 61:07ያን ስታደርግ፣ በድንገት አንተ: “ዋው፣
ከዚህ በፊት ያላየሃቸውን ነገሮች ታያለህ፡፡ -
61:07 - 61:12ዌብሳይቴ ለምን “የመጨረሻው ተሐድሶ”
ተብሎ አንደተጠራ አሁን አውቀሃል፡፡ -
61:12 - 61:16እዚህ አለኝ: የካቶሊክ ሲስተም (ቅንብር፣ አሠራር)
መውደቅ አለበት እና -
61:16 - 61:20ኢየሱስ ተመልሶ ከመምጣቱ በፊት እግዚአብሔር
ሁላችንንም በአንድ ላይ አምጥቶናል፡፡ -
61:20 - 61:26“የመጨረሻው ተሐድሶ”፣
ያም የመጽሐፌና የዌብሳይቴ ስም ነው፡፡ -
61:26 - 61:30አንተ እዚህ የተቀበልከው
ከትምህርቱ አንዳንዱን ነው፡፡ -
61:30 - 61:34ከመጨረሻው ተሐድሶ ፊት ለፊት
እንደቆምን አምናለሁ ምክንያቱም -
61:34 - 61:39እግዚአብሔር ከፊት ለፊታችን፣ ላለፉት ብዙ ዓመታት፣
የራሱን ቤተክርስቲያን እየገበና ነበር እና -
61:39 - 61:42እርሱ (እግዚአብሔር) መነፅሮቻችንን
ከላያችን ላይ እንድናወልቅ ይፈልጋል፡፡ -
61:42 - 61:47ከተሳሳተ መሰረታችን ውስጥ ሰብረን እንድንወጣና
በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ ወዳነበብነው -
61:47 - 61:52ወደ ቀላሉ፣ ነገር ግን ኃይለኛ [ወደሆነው] ሕይወት
ተመልሰን እንድንመጣ እርሱ ይፈልጋል፡፡ -
61:52 - 61:57ህሙማንን መፈወስ ለመማር ፈልገው
ልክ ከሆላንድ እንደመጡት ሰዎች -
61:57 - 62:04በጣም ብዙ ትምህርት አልሰጠኋቸውም
ነበር ትንሽ ቡና ጠጣን፣ ስለ ኢየሱስ -
62:04 - 62:09እና ስለ ብዙ የተለያዩ ነገሮች አወራን
ከዚያም ለሌሎች ሰዎች እንዳደረግኩት -
62:09 - 62:10ወደ ጎዳናዎች ወሰድኋቸው፡፡
-
62:10 - 62:16በሃያ ደቂቃዎች ውስጥም ለታመሙ
ሰዎች ጸለዩ ሰዎቹም ተፈወሱ፡፡ -
62:19 - 62:27በጣም ብዙ ትምህርት አልይዝም፡፡ አልይዝም፣
ምክንያቱም ሕይወቱን ካሳየናቸው -
62:27 - 62:32እና ኢየሱስ ባደረገበት መልኩ ካሰለጠንናቸው፣
በጣም ውጤታማ መሆን እንችላለን፡፡ -
62:32 - 62:35እናም ይህን ነው በዚህ መጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት
ቤት ጊዜ ከእናንተ ጋር ማድረግ የምፈልገው፡፡ -
62:35 - 62:42በቀጣዮቹ 19 ትምህርቶች
በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ -
62:42 - 62:45ወዳነበባችሁት ሕይወት ቀስ በቀስ
ወደኋላ እወስዳችኋለሁ፡፡ -
62:45 - 62:48“ስለዚህስ? እና ምን ማድረግ አለብን?
እና… ይህስ?” አይነት -
62:48 - 62:50ብዙ ጥያቄዎች እንደሚኖሩ አውቃለሁ፡፡
-
62:50 - 62:56ይህን እላለሁ: ተረጋጉ፣ በአንድ ጊዜ አንድ
እርምጃ፣ ያን በኋላ ላይ ትረዱታላችሁ፡፡ -
62:56 - 63:02አሁን እንድታደርጉት የምፈልገው ግን፣ በሚቀጥለው
ሳምንት ከእናንተ ጋር ቀጣዩን ትምህርት ከማድረጌ በፊት፣ -
63:02 - 63:07መጽሐፍ ቅዱስን፣ የሐዋርያት ሥራ
መጽሐፍን እንድትወስዱ እፈልጋለሁ፡፡ -
63:07 - 63:13ከመጀመሪያው ጀምራችሁ የሐዋርያት
ሥራ መጽሐፍን ማንበብ ጀምሩ በቃ፡፡ -
63:13 - 63:17የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍን ስታነቡ
በውስጡ ቤተክርስቲያንን ታያላችሁ፡፡ -
63:17 - 63:21ከዚያ ለራስህ እንዲህ በል: “ይህ ኖርማል
(ትክክለኛ፣ መደበኛ) የክርስቲያን ሕይወት ነው!” -
63:22 - 63:28“ይህ ኖርማሉ (ትክክለኛው፣ መደበኛው) የክርስቲያን ሕይወት
ነው!” የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍን አንብብ (አንብቢ)፡፡ -
63:28 - 63:32ለራስህም “ይህ ኖርማሉ (ትክክለኛው፣ መደበኛው)
የክርስቲያን ሕይወት ነው!” ብለህ ንገረው፡፡ -
63:32 - 63:41ያለህበትን ቅንብር (ድባብ) ለመርሳት ሞክር፣
በዙሪያሽ የምታዪውን ለመርሳት ሞክሪ፡፡ -
63:41 - 63:47ይህ መደበኛ ነው ብለሽ አታስቢ፡፡
የእግዚአብሔር ቃል፣ -
63:47 - 63:50የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ነው መደበኛ
(ትክክለኛ) የክርስቲያን ሕይወት፡፡ -
63:50 - 63:54ስለዚህ የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍን ውሰድና
እስከመጨረሻው አንብበው፡፡ የበለጠ ከፈለግህም፣ -
63:54 - 63:57መጽሐፌን “የመጨረሻው ተሐድሶ” እዘዝ፡፡
በመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት እየተማርክ ሳለ -
63:57 - 64:01ያ [መጽሐፍ] ካለህና እስከመጨረሻው
ካነበብከው ጥሩ (መልካም) ይሆናል፡፡ -
64:01 - 64:06በጣም ትልቅ በረከት ሊሆንልህ ይችላል፡፡
በተረፈ በቀጣዩ ሳምንት ላያችሁ እፈልጋለሁ፡፡ -
64:06 - 64:10ያን ቀን እጠብቃለሁ፡፡ በሚቀጥለው ሳምንት
የማወራውና የማወጣው፡፡ -
64:10 - 64:14በጥቂቱ ጨምሬ ስለ ሲስተሙ (ስለ ደምቡ፣ ስለ አሠራሩ)
አወራለሁ አብራራለሁም፡፡ -
64:14 - 64:17ስለ ክህነት፣ ሁላችንም ካህናት ስለመሆናችን፡፡
-
64:17 - 64:23በህይወትህ ውስጥ ልታድግበት የምትችልበት አንድ
መምሪያ (መድረክ) ለመፍጠርም ረዳሃለሁ፡፡ -
64:23 - 64:26ምክንያቱም ዛሬ በምዕራቡ ሁሉም ነገር
-
64:26 - 64:31ስለ እውቀት የሆነ ክርስትና ገንብተናል፡፡
-
64:31 - 64:36ነገር ግን ነገር ሁሉ ስለ እውቀት አይደለም፣
አውቆ ስለማድረግ (ስለማወቅና ስለማድረግ) ነው፡፡ -
64:36 - 64:41በተደጋጋሚ ይህን እናስባለን: “ኦህ፣ ተጨማሪ ቲዖሎጂ
ያስፈልገኛል፣ የበለጠ የመጽሐፍ ቅደስ ትምህርት ቤት፣ -
64:41 - 64:43ተጨማሪ እውቀት ያስፈልገኛል፡፡”
-
64:43 - 64:47ነገር ግን ቲዖሎጂን ለብዙ ዓመታት
ሲያጠኑ የነበሩትን ሰዎች ብትመለከቱ፡፡ -
64:47 - 64:53የበለጠ ባጠኑ ቁጥር፣ በእግዚአብሔር
መንግሥት ውስጥ ዝቅተኛ ጠቃሚ ናቸው -
64:53 - 64:57እድገትን ወደማየት፣ ጋኔንን ወደ ማስወጣት፣ ህሙማንን ወደ
መፈወስ ሲመጣ፣ በእግዚአብሔር መንግሥት ውስጥ ዝቅተኛ ጠቃሚ ናቸው -
64:57 - 65:00ከእግዚአብሔር መስማትና በመንፈስ ቅዱስ ስለመመራት ሲመጣ
በእግዚአብሔር መንግሥት ውስጥ ዝቅተኛ ጠቃሚ ናቸው፡፡ -
65:00 - 65:06ምክንያቱም የእግዚአብሔርን ቃል በተግባርና በቀላሉ
-
65:06 - 65:08በመታዘዝ ፈንታ ቲዖሎጂ መጣ፡፡
-
65:08 - 65:12ከሆላንድ ከመጡት ጥንዶች ጋር ያደረግሁት
-
65:12 - 65:22የእነርሱን ህይወት ከማደስና ሙሉ በሙሉ ከመቀየር አንፃር
በጣም አክራሪ ነበር፣ 20 ደቂቃዎች ብቻ ወሰደ፡፡ -
65:23 - 65:28ከእነርሱ ጋር አወራሁና እንዲህ አልኳቸው
ይህ በጣም አስገራሚ ነው በጣምም ቀላል ነው፣ -
65:28 - 65:30ምንም አዲስ ነገር የለም፣ ኢየሱስ
በሉቃስ 10፡9 ላይ ያለውን ብቻ ነው ያደረግነው፡፡ -
65:30 - 65:33ወደ ውጭ ሂዱ፣ ድውዮችን ፈውሱና ወንጌልን
(የምሥራቹን) ስበኩ፡፡ “እሺ፣ እናድርገው፡፡” -
65:33 - 65:39ነገር ግን ነገሮችን በማድረግ ፈንታ
በተደጋጋሚ ከነገሮች ውስጥ ቲዖሎጂ እንገነባለን፡፡ -
65:39 - 65:42ለእኔና ለአንተ ግን ለማድረግ፣ አንድ
መምሪያ (መድረክ) ያስፈልገናል፣ -
65:42 - 65:46ኢየሱስ የየዕለት ህይወታችን ውስጥ አካል መሆን
እንደሚፈልግ ልንረዳ ያስፈልገናል፡፡ -
65:46 - 65:49አዎ፣ እኔም ስለዛ በሚቀጥለው ሳምንት እናገራለሁ፡፡
-
65:49 - 65:52እግዚአብሔር ይባርካችሁ
በሚቀጥለው ሳምንትም እንገናኝ፡፡ ደህና ሁኑ፡፡
- Title:
- ትምህርት 1 - ከሳጥኑ ውስጥ ውጡ - ፋና ወጊው ትምህርት ቤት
- Description:
-
http://www.TheLastReformation.com
ከሳጥኑ ውስጥ ውጣ፡፡ ዛሬ የምናደርጋቸው አብዛኛዎቹ ነገሮች በቤተክርስቲያናችን ታሪክ ምክንያት ነው፡፡ መነፅራችንን ለማውለቅ ይህን መረዳት ጠቃሚ (አስፈላጊ) ነው፡፡ የእግዚአብሔርን ቃል እንዳለውኑ እንዳናነብ የሚያስታጉሉን እነዚያ፡፡ ይህ በጣም ጠቃሚ ትምህርት ነው ቶርበን በፋና ወጊው ትምህርት ቤት ጊዜ ወደዚህ ደግሞ ደጋግሞ ተመልሶ ይመጣል ፡፡ - Video Language:
- English
- Duration:
- 01:05:53
![]() |
Agape TomukDahta commented on Amharic subtitles for 1 lesson - Come out of the the box - The Pioneer School | |
![]() |
Agape TomukDahta edited Amharic subtitles for 1 lesson - Come out of the the box - The Pioneer School | |
![]() |
Agape TomukDahta edited Amharic subtitles for 1 lesson - Come out of the the box - The Pioneer School | |
![]() |
Agape TomukDahta edited Amharic subtitles for 1 lesson - Come out of the the box - The Pioneer School | |
![]() |
Agape TomukDahta edited Amharic subtitles for 1 lesson - Come out of the the box - The Pioneer School | |
![]() |
Agape TomukDahta edited Amharic subtitles for 1 lesson - Come out of the the box - The Pioneer School | |
![]() |
Agape TomukDahta edited Amharic subtitles for 1 lesson - Come out of the the box - The Pioneer School | |
![]() |
Agape TomukDahta edited Amharic subtitles for 1 lesson - Come out of the the box - The Pioneer School |
Agape TomukDahta
In Amharic Language: https://youtu.be/6gdKBu7XcD4